Professional Documents
Culture Documents
Saba Final Book For Editting
Saba Final Book For Editting
ዕት
ም
ማ
ሣ
ኒ
“የአማልክቱ” ዐዋጅ!
ማሣኒ!
በጆንሰን እጅጉ
2013 ዓ.ም
i
ዐዲስ አበባ
(2 ቆሮ. 10÷5)
መግለጫ
ይህ ዕትም በመጀመሪያው ዕትም ላይ መጠነኛ መሻሻልና
ለውጥ ተደርጎበት የታተመ ነው። የፊደልና የዓረፍተ ነገር ዕርማትን
በማካተት ግልጽ ያልሆኑ ሐሳቦችን ለማብራራት ተሞክሯል።
ተጨማሪ ርዕሶች ተካትተው የመጽሐፉ ዐሳብ እንዲጎለብት
ተደርጓል። በሥነ - መለኮት ኮሌጆች አስተያየት መሠረት
ለትምህርት መርጃና ለመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲያግዝ
በየምዕራፉ መዝጊያ ላይ ተጨማሪ ማጠቃለያና ግንዛቤ
ማስጨበጫ ጥያቄዎች ታክለዋል።
ማሣሰቢያ
iii
መጽሐፉን በሚገባ ለመረዳት ከመጀመሪያው ገጽ
ጀምረው በማንበብ ያጠናቅቁ። በሕዳግ ላይ ወደ ኋላ የሚጠቁሙ
ማስታዎሻዎች የተቀመጡት ተያያዥነት ያላቸውን ሐሳቦች
ለማስታወስ ነው። ወደ ፊት የሚጠቁሙ ሕዳጎች የተቀመጡት
ደግሞ አንባቢው የሚያነብበውን ክፍል አቋርጦ ወደፊት እንዲሄድ
ለማድረግ ሳይሆን የተነሣው ዐሳብ በተጨማሪ ማብራሪያ
እንደሚነሣ ተገንዝቦ ንባቡን በትዕግሥት ለመቀጠል እንዲበረታታ
ነው። በተጨማሪም ርዕሶች በተያያዥነትና በቅደም ተከተል
የተቀመሩ ስለሆነ አደረጃጀቱን ሳይከተሉ ከመኻል ገብቶ ማንበብ
ወይም ጀምሮ መተው ሙሉ ግንዛቤ ለመጨበጥ እንደማይረዳ
ለማሳሰብ እወዳለሁ።
ምስጋና
v
መለኮት እየሠራ ላለው ሕዝቡን የማንቃት ሥራ ምልክት
ነበር የሆነኝ። መርሻ ሲሳይ በተደጋጋሚ ሳትሰለች ትሰጠኝ
ስለ ነበረው አስተያየትና ምክር አመሰግናለሁ፤ በችግሬም ከጎኔ
በመሆን መልካም ወንድምነትህን አሳይተኸኛል። ወንድሜ
ስምዖን ነጋሽ ካንተ ብዙ አትርፌአለሁ። ባሳለፍናቸው
በእያንዳንዱ ሰዓታት በሚነሱት የመወያያ ነጥቦች
የምትሰነዝራቸው ሐሳቦች ልቤን የበለጠ ያጠነክሩትና ከፍ
ያደርጉት ነበር። በተገናኘን ቍጥር ጕጕትህን በሚያስተላልፍ
ፈገግታህ “እንዴት እየሆነልህ ነው?” የሚለው ጥያቄህ
የጀመርኩትን ሥራ ሳልጨርስ ማረፍ እንደ ሌለብኝ ያሳስበኝ
ነበር። በቻልከው ሁሉ በመልካም ገንቢ ምክርህና የሰላ
ጠቃሚ ትችትህ ሁሌም ከጎኔ ነበርክ። እግዚአብሔር
ይባክርክህ፤ ይጠብቅህ።
ix
አገልጋይ በድፍረት ስሕህተትን በፍትሐዊነት ይሞግታል።
ተደራስያኑንም ያለፍርሃት የስሕህተትን ትምህርት በመጋፈጥ
የእውነትን ወንጌል በፍጹም ግልጽነት እና ድፍረት ማስተማር
እንዲችሉ ያደፋፍራል።
ምን ተባለ?
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የማኅበራዊ ሚዲያ አገልግሎት መስፋፋትን ተከትሎ
“የፌስ ቡክ” ድረ ገጽ ሰዎች ዐሳባቸውን በጽሑፍ ከሚገልጡበት መንገድ
አንዱ በመሆን ዐወንታዊ አስተዋጽዖ እያደረገ ይገኛል። ታዲያ
“የአማልክቱ” ዐዋጅ! መጽሐፍ ለንባብ ከበቃ በኋላ በርካታ አስተያየቶች
በዚሁ ድረ ገጽ የግል ዊሂብ መለጠፊያ ላይ ሲዘዋወሩ ተመልክቻለሁ።
ከእነኚህ ገጾች መኻል የአንዳንዶቹን ባለቤቶች አስቀድሜ በአካልም
ይሁን በስም አላውቃቸውም ነበርና አስተያየታቸውን ከመቀበል ባሻገር
ማን ናችሁ? ብዬ ለመጠየቅና ለመተዋወቅ ዕድል ፈጥሮልኛል።
ተለጥፈው ካየኋቸው ጽሑፎች መኻልም የአሌክስ ዘጸአት “እንካ
መጽሐፍ” የሽመልስ ይፍሩ “አንደበታቸውን አምላካቸው ላደረጉ ሁሉ የተሰጠ
አጸፋ!” የዲቦራ ጌታቸው “ግሩም ጽሑፍ” በሚሉ ርእሶች የተጻፉ
መጣጥፎች ይገኙበታል። ጽሑፎቹ ለአንባብያን ትሩፋት እንዲሆኑም
ከዚህ ቀጥሎ አቅርቤአለሁ። ከዲቦራ ጌታቸው በስተቀር ሁሉም መጽሐፌ
ደርሷቸው ያነበቡ ወገኖች ናቸው። ዲቦራ “ግሩም ጽሑፍ” በሚል ርእስ
xi
የለጠፈችው ከመጽሐፉ ላይ ተቀንጭቦ የተነበበውን አጭር ትረካ በ YouTube
ገጼ ላይ ከተመለከተች በኋላ ነበር።
እንካ መጽሐፍ
በእምነት ቃል አስተምህሮ ወይም በብልጽግናና ጤንነት ወልጋዳ ስብከት ላይ
በፈረንጅኛው አፍ ጥንቅቅ ያለ ሥራ የተሠራው በዶ/ር ዳንኤል ማክኮኔል (Dr.
Daniel McConnell) እና በሐንክ ሐነግራፍ (Hank Hanegraaff)
ነው። ማክኮኔል “A Different Gospel” እና ሐነግራፍ “Christianity
in crisis: 21st century” በሚል ርእስ የጻፏቸው ኹለት መጻሕፍት
በርእሰ ጉዳዩ ላይ በሚጻፉ የጥናት ጽሑፎችና መጻሕፍት ላይ እንደ ጨው
እየተነሰነሱ ይጠቀሳሉ። ከእነዚህ ኹለቱ በተጨማሪ ያነበብኩት የተደራጀ ሥራ
ቢኖር Jones and Woodbridge የተባሉ ደራስያን የጻፉት "Health,
Wealth and Happiness” የተሰኘ መጽሐፍ ነው።
xiii
ሆነ በተዘዋዋሪ ስለ አንደበት ኃይል ሳይደሰኩር እንደማይወርድም ስምምነት ላይ
ደርሰናል።
ግሩም ጽሑፍ
ግሩም ጽሑፍ የተዋጣለት ትረካ። ከሞቅታዎች ጋር አብሬ መሄድ ሲያቅተኝ፤
የዐዋጅ ጋጋታ ቢያባትለኝ፤ ራሴን እኔ ነኝ ወይስ እነሱ ናቸው መንገድ የሳቱት ብዬ
ብዙ ጊዜ ጠይቄአለሁ። ለረጅም ጊዜ ጥያቄ ሆኖ በልብ ያደረ ነገር ታዲያ
እንዲህ አንጀት በሚያርስ መልኩ ተገልፆ ሲታይ እንዴት ደስ ይላል! በዚህች
“አስር ደቂቃ” የዘመናት ችግር የሆነውን የቤተ ክርስቲያንን ሕመም ማንሳት ብቻ
ሳይሆን የችግሩን ስር መሠረት ተንትነህ በማቅረብህ ብዙ ነገር እንዳጤን
ረድተኸኛል። እግዚአብሔር ይባርክህ! ብዕርህ አይንጠፍ።
Can't wait to hear more of these! I used to and still listen to
Justin Peters, who strives to expose false teachers and show
the right way in the light of God's word. I am grateful that we
got such a person who reminds us of these in our very own
language, Amharic. What can I say? To God be all the glory
who sustains and sanctifies His church.
በዲቦራ ጌታቸው (ግራፊክስ ዲዛይነር ባሕር ዳር)
ማውጫ
የቃላት መፍቻ xvi
ቅኝት አንድ - 15 -
ቅኝት ሁለት - 19 -
ክፍል፩
ታሪካዊ አንደምታ
ምዕራፍ 1
የፍተሻ ጉዞ - 25 -
የዲበ-አካል ሃይማኖት ውልደትና ዕድገት - 33 -
ኢማኑኤል ሲውዲንበርግ (1688-1777) - 40 -
ፍሬንዝ አንቶን ሜዝመር (1735-1815) - 44 -
ፕሮፌሰር ጆን ታይንዶል (1820-1893) - 46 -
ፊኒየስ ፓርክሆረስት ኩዊምቢይ (1802-1866) - 47 -
ሜሪ ቤከር ኤዲ (1862-1881) - 49 -
ኢማ ኮርቲስ ሆፕኪን (1849-1925) - 52 -
ማሊንዳ ኢሊቶ ክሬመር (1844-1926) - 54 -
ቻርልስ ፊሊሞር (1854–1948) - 56 -
ኸርንስት ሆምስ (1887-1960) - 63 -
ኢ. ደብልዩ ኪኒየን (1867-1914) - 65 -
ኬኔት ሄገን (1933-2003) - 67 -
ክፍል፪
ዘመን ጠገብ ጥምር ተግዳሮት
ምዕራፍ 2
የዲበ-አካል ሃይማኖት ኪኒየንና ኬነት ሄገን - 75 -
የዲበ-አካል ሃይማኖትና መለኮት - 87 -
የተፈጥሮ ሕግ - 91 -
ልዕለ አዕምሮ - 98 -
xv
የአባት ሕግ - 103 -
የኅሩይ ቃል ዐዋጅ - 110 -
የኅሩይ ዐዋጅ ስኬት - 114 -
የዲበ-አካል ሃይማኖት መላምት ሥርጭት - 121 -
መለኪያ ዘንግ - 126 -
ምዕራፍ 3
የዲበ-አካል ሃይማኖት እርሾ - 139 -
የዲበ-አካል ሃይማኖት እርሾ በኢትዮጵያ - 143 -
መለኮታዊ እምነት - 154 -
እግዚአብሔርን መምሰል እንዲህ ነው - 164 -
የኢየሱስን ምሳሌነት መከተል - 166 -
ምዕራፍ 4
የምናባዊ ዕይታ ሕግ - 171 -
የዐይነ ኅሊና ሕግ - 173 -
ስሜትን የማሳደግ ሕግ - 176 -
የማየትና ማሳየት ሕግ - 181 -
የመንፈስ መግነጢስ ሕግ - 185 -
ሞኛ ሞኙ የቃል ዓለም - 188 -
ክፍል ፫
የዐዋጅ ቃል ልምምድ
ምዕራፍ 5
ክፍል፭
የተኃድሶ ደወል
ምዕራፍ 7
xvii
ምዕራፍ 8
መለኮትን ይለምኑታል - 361 -
የበረከት የጊዜ ሰሌዳ - 364 -
የዕጣ ፋንታ ማኅተም - 366 -
መለኮትን የሚያዝ ልዩ ዐዋጅ - 367 -
የዕብራውያን ዐዋጅ ቃል - 369 -
የእምነት ቃል - 372 -
የዳዊት ዐዋጅ - 374 -
ትልቅ እምነት - 377 -
ተጠያቂዎች ነን - 381 -
የንቁ መሪ ኀላፊነት - 383 -
የተዘነጋው የፍርድ ወንበር - 387 -
“መገለጥን” ያላቁ ጆሮዎች - 389 -
አዕምሮ ያዘረፈ መገለጥ - 394 -
የውጫዊው መንፈስ ተቃርኖ - 397 -
የሰነፍ ሽሽት - 400 -
የትርጉም ተሰጥዖ - 402 -
ሐቲታዊ ሥልት - 405 -
መንፈስ ቅዱስን ማወቅ - 407 -
ጴንጥቆስጤያዊ ሥጦታ (glossolalia) - 410 -
ተኃድሶ - 420 -
ዋቢ መጻሕፍት - 431 -
የቃላት መፍቻ
ዲበ-አካል (metaphysics)፦
ዌብስተር መዝገበ ቃላት ‘ሜታፊዚክስ’ መኖር ምንድነው?
ዓለምስ እንዴት መኖርን ጀመረ የሚለውን ጥያቄ
የሚመልስ ፍልስፍና ነው በማለት አጭር ትርጓሜ
ይሰጠዋል።1 አቻ የአማርኛ ስያሜው ደግሞ ዲበ-አካል
ሲሆን ከግዕዝ የተዋለደ ነው። ዲበ ማለት በላይ
ከሚታየው ጀርባ ወይም ያለፈ ማለት ነው። አካል
ከሚለው ቃል ጋር ሲዳበልና ዲበ-አካል ሲሆን ከግዑዙና
በዐይን ከሚታየው አካል ጀርባ ወይም በላይ እንደማለት
ነው። ዲበ-አካል ፍልስፍና እንደመሆኑ መጠን የተለያየ
መልክና ክፍል ያለው ሲሆን በዚህ መጽሐፍ የሚነሣው ልዩ
ዲበ-አካል የሚባለው ነው።
የዲበ-አካል ሃይማኖት (New Thought) ፦
ዲበ-አካላዊ ሃይማኖት ወደ ክርስትና የሰረገ ክፍለ-
ዘመናትን የተሻገረ ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ነው።
እንቅስቃሴው ክርስትናንና የልዩ ዲበ-አካል ፍልስፍናን
በአንድነት በማጣመር፤ ከሃይማኖታዊ አስተሳሰቦችና
ልምምዶች ጋር በማስማማት የተመሠረተ ሲሆን ራሱን
እንደ ሃይማኖትም፤ እንደ ሳይንስም ይመለከታል።
በማዕከላዊነትም ሁሉም ሃይማኖቶች የተለያየ መንገድ
ቢከተሉም አንድ የሚያደርጋቸው ሳይንሳዊ ወይም
ተፈጥሮአዊ የቃል ኀይል ጥምረት አለ ብሎ ያምናል።
1
Webster’s New World Dictionary. (1979, P, 461).
xix
እንቅስቃሴ፦
አንድን ዐስተሳሰብ፣ ፍልስፍና ወይንም እምነት በርካታ
ሰዎች ሲከተሉት፣ እየሰፋና እያደገ ሲሄድ።
የእምነት ቃል እንቅስቃሴ፦
“የእምነት እንቅስቃሴ” ወይም “የቃል እምነት እንቅስቃሴ”
አዲስ ፍጥረት የሆነ አማኝ በኅሩይ ቃል ዐዋጅ ኀይል
ድነትን፣ አካላዊ ጤንነትን እና የገንዘብ ብልጽግናን
ለማረጋገጥ ይችላል የሚል በክርስትና ስም ያለ የዲበ-አካል
ሃይማኖት እንቅስቃሴ ነው። ይህንንም ለማሳለጥ የዲበ-
አካል ሃይማኖት ፍልስፍናን ከበርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ
ጥቅሶች ጋር በማጣመር ያስተምራል። ትምህርቱን
በአመክኒዮ ለማቅረብም ሲል የትምህርተ-ሰብዕንና
የትምህርተ-ክርስቶስን ያዛባል።
ክርስቶሳዊነት፦
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ክርስቶሳዊነት ክርስቶስን ወደ
መሆን ማደግ እንደሚቻል በማሰብና በማስተማር ትኩረት
የሚያደርግ ወይም የሚያንጸባርቅ ልምምድን ይገልጣል።
መላለም፦
ፍጥረታትን ሁለ ወይም ከዋክብትና ፕላኔቶችን ሁሉ
ጠቅልሎ የያዘ ግዙፍ ክልል (ዩኒቨርስ)።
ምጡቃዊነት (transcendentalism) ፦
ከጊዜና ከቦታ ውጪ የሆነ የማይወሰን ማለት ሲሆን፤
የሰው መንፈስ መለኮት ስለሆነ በጊዜና በቦታ ወይም
በአካል አይወሰንም የሚል የልዩ ዲበ-አካል ፍልስፍና
ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል።
ልዕለ አዕምሮ (Divine mind) ፦
“ልዕለ አዕምሮ” የሰውን ዐቅል እንደ መለኮት የሚቆጥር
የልዩ ዲበ-አካል ፍልስፍና ጽንሰ-ዐሳብ ነው። ፍልስፍናው
“ልዕለ አዕምሮ” የሰው አዕምሮ ክፍል ሲሆን ከቦታና ከጊዜ
ውጪ የሆነ በመላለም ውስጥ ያለ ኀይል ወይም አምላክ
ክፍል ወይም ቁራጭ ነው ይላል። አዕምሮ ሲነቃም ከዚህ
መላለም ኀይል ወይም የመላለም አዕምሮ ጋር በመነካካት
የሰውን ጥያቄ ይመልሳል፤ ፈውስንም ያረጋግጣል ብሎ
ያምናል።
ማመልኮት፦
ሰብአዊ ፍጡርን መለኮት አድርጎ ወይም በውስጡ
የመለኮትነት ቅንጣት እንዳለው ማሰብና ክብር መስጠት
ወይም በመለኮት መመሰል፤ ማስመሰል።
አማልክት፦
አምላክ የሚለው ቃለ ብዜት ነው። በዚህ መጽሐፍ
የሚወክለው በግልጽ አማልክት እንደሆኑ ባይናገሩም፤
በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ የዲበ-አካል ሃይማኖት
ዐስተሳሰብን በግብራቸው ወይም በትምህርታቸው
የሚያንጸባርቁትን ጭምር ነው።
የአማልክት ጎራ፦
ይህ ቃል በዚህ መጽሐፍ የሚወክለው በተወራረሰ
ዐስተሳሰብ አማልክትነትን የሚያስተምሩና
በምግብራቸውም የሚያንጸባርቁ የልዩ ዲበ-አካል ምሁራን
ወይንም የእምነት ቃል እንቅስቃሴ መሪዎችን ነው።
ንቁ አማልክት፦
በዚህ መጽሐፍ የሚወክለው የዲበ-አካል ሃይማኖት
ፍልስፍናን በሚገባ ተረድተውና ዐውቀው በጥልቀት
የሚለማመዱና መለኮት እንደሆኑ የሚቆጥሩትን ነው።
xxi
የእምነት ቃል፦
የእምነት ቃል ከመጽሐፍ ቅዱስ የተወሰደ ቃል ቢሆንም
በልዩ ዐዎንታዊ ዐዋጅ ላይ የተመሠረተና የአንደበት ቃል
የመፍጠር ዐቅም አለው የሚል ትርጓሜ የተሰጠው
የእምነት እንቅስቃሴ ዐስተሳሰብ ነው።
ልዩ ዐዎንታዊ ዐዋጅ (Positive Confession) ፦
ኅሩይ የቃል አዋጅ፣ የእምነት ቃል ዐዋጅ፣ ቃል
ማውጣትና ዐዎንታዊ ቃል በሚል ተለዋዋጭ የቃላት
አጠቃቀም ይታወቃል። ተጠቃሚዎቹ በዚህ መልክ
ይጠቀሙበት እንጂ ልምምዱ መጽሐፍ ቅዱስ ዐዋጅ
በማለት ከሚጠቅሰው ጋር የተለየ መሆኑን ለአንባቢ
ለመግለጽ እንዲያመች ልዩ ዐዎንታዊ አዋጅ በሚል
ተክቸዋለሁ። ልምምዱ በስብከት፣ በትምህርት፣
በዝማሬ፣ በጸሎት፣ በትንቢትና በፈውስ አገልግሎት ላይ
ሥራ ላይ እንዲውል እየተደረገ ያለ የዲበ-አካል ሃይማኖት
ልምምድ ነው። በአጠቃላይ ልምምዱ ዐሉታዊ ቃላትን
እንደ ስኹት ወይንም ኃጢአት ይቆጥራል። በተቃራኒው
ዐዎንታዊ ቃላትን መናገር መልካም ነገር እንደሚፈጥር
ይቆጥራል።
መገለጥ፦
በዚህ መጽሐፍ ከዚህ በፊት በነብያቱና በሐዋርያቱ
ያልተገለጠና የማይታወቅ ነገር ግን ከመንፈሳዊ ዓለም
የሚገኝ አዲስ መረጃን ለማመልከት ውሏል።
ምርመራ፦
በዚህ መጽሐፍ የሚነሣው በእጃችን ላይ ያለውን መጽሐፍ
ቅዱስ ለመረዳት የሚደረግ ሐቲታዊ ጥናትን ለመግለጥ
ነው።
ሐቲት (exegesis)፦
በቁሙ መፍታት፣ መተርተር፣ መክፈት፣ ማውለቅ፣
ማናዘዝ ማለት ሲሆን፤ ደራሲው መልእክቱን
ባስተላለፈበት ወቅት የነበረው ሁኔታ ምን ነበር?
ተደራሲያኑ ምን እንዲረዱለት ፈልጎ ነበር? ወይም ምን
ተረድተው ነበር? የሚለውን በማንሳት የሚመረምር
ሥልት ነው።
ተኃድሶ፦
የመታዘዝና የመለወጥ ቁርጠኝነት፤ አሮጌውንና
የተበላሸውን በማንሣት ወይንም በማፍረስ ወደ ትክክለኛና
የቀድሞ መልክ መመለስ።
ልዩታ (ልዩትነት)፦
አምሳያና አቻ ወይም መልክ የሌለው፣ ከሌላው ሁሉ
ፍጹም የተለየ ባህርይና ማንነት ያለው፣ ፍጹም መሳይ
አልቦነት ወይም ብቸኛ። (unique)
ጮረቃ፦ በክረምት ዝናብ ምክንያት መንገድ ላይ የሚከትር ትንሽ
ቆሻሻ ውኃ።
አመስጥሮ (Allegory) ፦ ድብቅ፣ ፊት ለፊት የማይታይ፣
ምስጢራዊ።
መግነጢስ፦ የማግኔት ስበታዊ ጉልበት።
ማሣኒ፦ ፍራሽ፣ ጠፊ፣ በስባሽ፣ የሚጠፋ፤ የሚያማስን፥
የሚያደክም፣ የሚያለፋ፣ የሚያንከራትት።
መግነጢስ(magnetism)፦ የስበት ኃይል።
ድጥ፦ በውኃ የለሰለሰ አንሸራትቶ የሚጥል መሬት።
ዊሂብ፦ በቁጥር ወይም በፐርሰንት ሊቀመጥ የሚችል መረጃ
ወይም ዳታ።
ኅሩይ፦ የተመረጠ፣ ልዩ፣ ቆንጆ።
xxiii
ጎበረረ፦ ደረቀ።
መሠየት፦ መጎምጀት።
ሥርው፦ መሠረት፣ ሥር፣ መነሻ፣ ምንጭ።
ቅኝት አንድ
እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ 1980 ዎቹ ወዲህ በአገራችን
የወንጌል አማኞች አብያተ
የእሳት ሳይሆን ወደ ውጪ
ክርስቲያናት የአጥቢያ ቤተ
የሚገፈትር የበረዶ ወላፈን እየተሰማኝ
ክርስቲያናት ቍጥር በየጊዜው ነው። በገባሁበት በአብዛኛው ጉባኤ
ሣለሁ ትምህርቱን በአግባቡ ከተማረው
በመጨመር ላይ ይገኛል። ወይም ካጠናው የተለየ የፈተና ጥያቄ
በርከት ያሉ አዳዲስ አብያተ ቀርቦለት እንደሚጨነቅ ተማሪ ልቤ
ይነሆልልብኛል።
ክርስቲያናትም ተከፍተዋል።
መሰብሰቢያ አዳራሾች በአንድ ጊዜ ብቻ ከአንድ ሺ ሰው በላይ
እያስተናገዱ ነው። ከመደበኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪ
ኮንፈረንሶች ላይ የሚቆሙ የሰባኪያንና የነብያት ዕጥረት ከቶ
አይታይም፤ እንደውም ተጨናንቋል። ብዙዎች የዜማና
የመሳሪያ ክኽሎት ማደጉን በደስታ ይናገራሉ። ለዚህም
ማስረጃ ሲያቀርቡ የአዳዲስ ዜማ ቅጂና ሽያጭ አገልግሎት
ከመቼውም ጊዜ በላይ ጨምሯል ይላሉ።
15
የአማልክቱ ዐዋጅ
16
ጆንሰን እጅጉ
17
የአማልክቱ ዐዋጅ
19
የአማልክቱ ዐዋጅ
20
ጆንሰን እጅጉ
21
የአማልክቱ ዐዋጅ
ቅኝት ሁለት
“የእምነት ቃል እንቅስቅሴ” መሪዎችና ፍልስፍናቸው በሩቅ
ምስራቅ እንዲሁም በመካከለኛው ምስራቅ የበቀለ ቢሆንም
በዚህ መጽሐፍ ትኩረት ተደርጎባቸዋል። የዚህም አንደኛው
ምክንያት ፍልስፍናቸው በዘመንና በስፍራ የራቀ ቢሆንም
ለአገራችን ክርስትና እጅግ ቅርብ በመሆኑ ምክንያት ነው።
ሁለተኛው ምክንያት ብዙዎቻችን በቅርበት ወይም በርቀት
የምናውቀውን “የእምነት እንቅስቃሴ” ዋነኛ ስኹት ሥርው
መርምረን ለመረዳት ወደ ሩቅና መካከለኛው ምስራቅ
22
ጆንሰን እጅጉ
23
የአማልክቱ ዐዋጅ
24
ጆንሰን እጅጉ
25
የአማልክቱ ዐዋጅ
26
ጆንሰን እጅጉ
27
የአማልክቱ ዐዋጅ
28
ጆንሰን እጅጉ
መልካም ንባብ
29
የአማልክቱ ዐዋጅ
ክፍል፩
ታሪካዊ አንደምታ
30
ጆንሰን እጅጉ
ምዕራፍ 1
የፍተሻ ጉዞ
31
የአማልክቱ ዐዋጅ
2
Fana Broadcasting Corporate S.C July, FBC, (10, 2011), at 11:04 AM.
32
ጆንሰን እጅጉ
33
የአማልክቱ ዐዋጅ
35
የአማልክቱ ዐዋጅ
3
የኖስቲሲዝም፦ ኖስቲሲዝም ቁሳዊ አካል ሁሉ ርኩስ መንፈስ ደግሞ ቅዱስ ነው፣
የሰው ነፍስ በእውቀት ከቁሳዊ አካል ነፃ በመውጣት ትድናለች የሚል የግሪክ
ፍልስፍና የሚከተል ሃይማኖት ነው።
ጆንሰን እጅጉ
37
የአማልክቱ ዐዋጅ
38
ጆንሰን እጅጉ
39
የአማልክቱ ዐዋጅ
41
የአማልክቱ ዐዋጅ
42
ጆንሰን እጅጉ
43
የአማልክቱ ዐዋጅ
6
ማስታወሻ፦ በዚህ መጽሐፍ ላይ በተደጋጋሚ የሚተነተነው ልዩ ዲበ-
አካል (especial methaphysics) እንደሆነ የታወቀ ይሁን።
Westminster Dictionary of Christian Theology. (1983, p. 105).
44
ጆንሰን እጅጉ
7
Kant, Immanuel Critique of Pure Reason. (1929. P,21).
45
የአማልክቱ ዐዋጅ
8
ልዕለ አዕምሮ (divine mind) ፦ የዲበ-አካል ሃይማኖት ፍልስፍና ሲሆን መለኮት
(እግዚአብሔር) አዕምሮ ነው የሚል ዐስተሳሰብ ይከተላል። እንደ ፍልስፍናው ልዕለ
አዕምሮ በእያንዳንዱ ሰው ውስጥ ያለ እውነተኛ የሰው ማንነት ሲሆን ከተፈጥሯዊ
ዐቅል የተለየ እና በእውቀት ወይም መንፈሳዊ ልቀት የሚንቀሳቀስና የሚገለጥ ነው
ይላሉ። በተለመደው ሁለትዮሽ ምልከታቸውም አዕምሮ ቁሳዊና መንፈስ ክፍል
አለው፤ ልዕለ አዕምሮም የመንፈስ ክፍል (መንፈስ) ነው ይላሉ።
46
ጆንሰን እጅጉ
9
Ostrander, R. The power of Prayer in a World of Science: (2000. p.141).
47
የአማልክቱ ዐዋጅ
48
ጆንሰን እጅጉ
49
የአማልክቱ ዐዋጅ
11
Christianity in crisis: 21st century. (PP, 80-90).
50
ጆንሰን እጅጉ
51
የአማልክቱ ዐዋጅ
52
ጆንሰን እጅጉ
16
የአብርሆት (Enlightenmnet)፦ ሃይማኖትና ፖለቲካን ወደጐን ያደረገ የ 18 ተኛው
ክፍለ ዘመን ፍልስፍና ሲሆን እውነት በተጨባጭ ምክኒያት ላይ የተመሰረተች ናት
ብሎ ያምናል።
53
የአማልክቱ ዐዋጅ
54
ጆንሰን እጅጉ
20
ibid., (p, 142).
21
Swedenborg, E. Haven and Hell. (2000, P, 17)
22
ibid., (P, 19).
55
የአማልክቱ ዐዋጅ
23
Ibid., (P, 211).
24
Ibid. (P, 51).
56
ጆንሰን እጅጉ
25
Allen, Diogenes S. Philosophy for Underastanding Theyology. (2007. P.128-131).
57
የአማልክቱ ዐዋጅ
58
ጆንሰን እጅጉ
59
የአማልክቱ ዐዋጅ
33
እንሰሳዊ መግኔጢስ፦ (Animal Magnetism)፦ የሰው ልጅ ዐቅል የማይወሰንና
የማይገደብ ሙጡቅ የፈውስ ልዕለ ኀይል አለው ብሎ የሚያምን ፍልስፍና ነው።
60
ጆንሰን እጅጉ
34
Franz Anton Mesmer: His life and Teaching. (1920, Pp,1 7-20).
61
የአማልክቱ ዐዋጅ
62
ጆንሰን እጅጉ
63
የአማልክቱ ዐዋጅ
38
በዚሁ ምዕራፍ “ቻርልስ ፊሊሞር” በሚለው ንዑስ ርዕስ ገጽ 56-61 እና ”ራልፍ
ዋልኮዶ ኤመርሰን“ በሚለው ንዑስ ርዕስ ገጽ 62 ላይ ይመለኮቷል።
39
Rick Ostrander. The Life of Prayer in a World of Science. (2000, P.19).
64
ጆንሰን እጅጉ
40
Haller, J. S. The History of New Thought. (2012, P.71).
41
Ibid., (p.71).
42
The Quimby Manuscripts. Phineas Parkhurst Quimby. (2018, P 70)
65
የአማልክቱ ዐዋጅ
66
ጆንሰን እጅጉ
ሜሪ ቤከር ኤዲ (1862-1881)
ሜሪ ቤከር ኤዲ የኪዊምቢይ ተማሪ
ስትሆን ኪዊምቢይ በስብከትና በፈውስ
አገልግሎቱ ዕረፍት እያጣ ሲመጣ
በጽሑፍና በኅትመት ሥራ ታግዘው ነበር።
በኪዊምቢይ የፈውስ ጥበብ የተማረከችው
ኤዲ የኪዊምቢይ ተማሪ ከመሆኗ በፊት የጤንነት እክል
የነበረባት ሲሆን በ 1862 ሙሉ ለሙሉ ከተፈወሰች በኋላ
የኪዊምቢይን የልዩ ዲበ - አካል ፈውስ በራሷ መንገድ
በማሳደግ በ 1881 በቦትሰን “ክርስቲያን ሳይንስ” ትምህርት
ቤት ለመክፈት በቅታ ነበር። ኮሌጇም በኒዎርክ፣ ቺካጎና
በኮሎራዶ ብሮክሊን በአምስት ዓመት የባችለር እና
የዶክትሬት (CSD) የሰባት ዓመት ተግባራዊ የፈውስ ልምምድ
ሥልጠናን በማከል እስከማስመረቅ ደርሶ እንደነበር ጥናቶች
ያሳያሉ።47
46
Ibid., (p. 5, 46).
47
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom. (2006, P, 46).
67
የአማልክቱ ዐዋጅ
48
Mary Baker Eddy Science and Health with Key to the Scriptures. (2006, P, 185).
49
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, 86).
50
Mary Baker Eddy Science and Health with Key to the Scriptures. (2006, p,15).
68
ጆንሰን እጅጉ
51
Ibid., (p, 22).
52
Mary Baker Eddy. Christian Healing. (1936, P.21).
69
የአማልክቱ ዐዋጅ
53
Mary Baker Eddy. (2006. P, 283).
54
Ibid., (p, 163).
70
ጆንሰን እጅጉ
71
የአማልክቱ ዐዋጅ
59
Haller, J. S. The History of New Thought: (2012, P. 98).
60
Ibid., (p. 100).
72
ጆንሰን እጅጉ
73
የአማልክቱ ዐዋጅ
62
Ibid., (2016, P. 100).
63
Ibid., (P. 23).
64
Ibid., (P. 86).
74
ጆንሰን እጅጉ
75
የአማልክቱ ዐዋጅ
66
Ibid., (P,124)
67
Cramer, M. Divine Science and Healing. (2018, P. 68).
76
ጆንሰን እጅጉ
68
Odhner. C. Journal of Dreams. (2016, P. 86.).
77
የአማልክቱ ዐዋጅ
78
ጆንሰን እጅጉ
70
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, P, 6-8)
79
የአማልክቱ ዐዋጅ
71
Ibid., (P.9).
80
ጆንሰን እጅጉ
81
የአማልክቱ ዐዋጅ
82
ጆንሰን እጅጉ
83
የአማልክቱ ዐዋጅ
80
Charles Fillimore. Metaphysical Bible Dictionary. (1931. P, 771)
84
ጆንሰን እጅጉ
81
Ibdi. (P, 997).
82
Ibdi. (P, 571).
85
የአማልክቱ ዐዋጅ
86
ጆንሰን እጅጉ
85
Works of Ralph Waldo Emerson (P.76)
86
Haller, J. S. The History of New Thought: (2012, P,5).
87
The Complete Essays and Other Writings of Ralph Waldo Emerson. (1950, P.
190)
88
Ibid., (P. 124).
87
የአማልክቱ ዐዋጅ
89
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, P, 137).
88
ጆንሰን እጅጉ
90
Ernest Holmes Creative Mind and Success. (1919. p. 10).
91
በምዕራፍ አምስት ላይ “ለሚያምን ሁሉ ይቻላል” በሚለው ንዑስ ርእስ
የተሰጠውን መልስ ይመለከቷል።
92
Ernest Holmes Creative Mind and Success. (1919. p. 21).
93
በምዕራፍ ሦስት “መለኮታዊ እምነት” በሚለው ንዑስ ርእስ የተሰጠውን መልስ
ይመለከቷል።
89
የአማልክቱ ዐዋጅ
90
ጆንሰን እጅጉ
98
Haller, J. S. The History of New Thought: (2012, P, 269).
99
በምዕራፍ ሁለት ላይ መለኮትን ማነቃቃት በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር ይመለከቷል።
91
የአማልክቱ ዐዋጅ
92
ጆንሰን እጅጉ
93
የአማልክቱ ዐዋጅ
105
Kenat Hagin. I went to hell. (1982).
94
ጆንሰን እጅጉ
106
በምዕራፍ ስድስት “አላምጥም አለችኝ” በሚለው ንዑስ ርእስ ይመለከቷል።
95
የአማልክቱ ዐዋጅ
107
Kennt Hagen. Praying to Get Results.1(983. P,6).
108
McConnell. A Different Gosspel. (1988, Pp, 8-12).
96
ጆንሰን እጅጉ
97
የአማልክቱ ዐዋጅ
ማጠቃለ
ያ ፕ ሮፌ ሰር
ሳይንቲስት
ጆ ን ታ ይንዶ ል
ኢማ ኑኤ ል ሲ ው ዲ ንበርግ
25 የዲ በ - አካል መጻሕ ፍት የጸሎ ት መ መ ዘኛ
ተፈ ጥሮ
ዲ በ - አካል መ ጽ ሐ ፍ ቅ ዱ ስ (ራ ልፍ ዋ ልዶ
መ ፍቻ ኤ መ ርሰን)
(ቻ ርልስ ፊ ሊሞ ር)
የክርስቲ ያ ን ሳይንስ
(ኢ ማ ኮርቲ ስ
ሳይንስና ሆፕ ኪን)
ጤንነት የአዕ ም ሮ
(ኤ ዲ ቤከር) ሳይንስ“positive
thinking”
(ኢርነሰት ሆምለስ)
ኅሩይ ቃል ዐዋጅ
(የኪኒየንና የኬኔት ሄገን በርካታ መጻሕፍት)
የ (ኬኒዮን+ሄገን)
ቤተ ክርስቲያን
98
ጆንሰን እጅጉ
የአዕም ሮ ፈ ው ስ
(ፊ ናስ ፓርክሆረስት ኪዊ ም ቢይ)
ትራ ንሴንደንታ ሊ ዝም
(ራ ልፍ ዋ ልኮዶ ኤ መ ርሰን)
ኢማ ኑኤ ል ሲውድንበርግ
ዲ በ-አካላዊ ሃይማ ኖት
(ልዩ ዲ በ-አካል )
ዐዎ ንታ ዊ ዐስተሳሰብ
(ኢርነስት ሆም ለስ)
የመግለጥ ሕግ
(ማ ሊንዳ አሊቶ ክሬመ ር)
ዐዎ ንታ ዊ ዐዋጅ
(ቻ ርልስ ፊ ሊሞ ር)
99
የአማልክቱ ዐዋጅ
የአዕ ም ሮ
ፈ ው ስ ቢሮ
(1838)
ፖርት ላንድ
ቤቴ ል መ ጽ ሐ ፍ (ሜ ዝ ሜ ር)
የክርስቲ ያ ን ሳይንስ
ቅ ዱ ስ (ኅሩይ ቃል
ት /ቤት (1881)
ዐዋ ጅ ) ት /ቤት
ቦት ሰን (ኤ ዲ )
(ኬኒዮን)
የዲ በ - አካል
መ ለኮታ ዊ ሃይማ ኖት የክርስቲ ያ ን
ሳይንስ ኮሌጅ
ሰንፍራ ንሲስኮ ፍልስፍና ሳይንስ ኮሌጅ
(በክሬመ ር) (ሆፕ ኪን)
100
ጆንሰን እጅጉ
101
የአማልክቱ ዐዋጅ
ክፍል ፪
102
ጆንሰን እጅጉ
ጥምር ተግዳሮት
103
የአማልክቱ ዐዋጅ
ምዕራፍ 2
109
McIntyre, J. E.W. Kenyon and His Message of faith (2010, p, 21).
104
ጆንሰን እጅጉ
110
Ibid., (2010, p, 23).
111
Ibid., (p, 469).
105
የአማልክቱ ዐዋጅ
112
E.W.K enyon. The Hidden Man. (Pp, 41, 116)
113
E.W. Kenyon. A New Type of Christianity. (p. 4).
114
McConnell. A Different Gospel. (1988, p.37).
115
የሁለትዮሽ ዓለም የሚታየው ዓለም የመንፈሳዊው ዓለም ነጸብራቅ ነው
የሚል ነው።
116
McConnell. A Different Gospel. (1988, P, 105).
106
ጆንሰን እጅጉ
107
የአማልክቱ ዐዋጅ
108
ጆንሰን እጅጉ
122
E.W. Kenyon. A New Type of Christianity. (P, 15).
123
ገጽ 52፣ ገጽ.56 እንዲሁም ገጽ. 109፣ገጽ. 209 እና ገጽ.219 ይመለከቷል።
109
የአማልክቱ ዐዋጅ
110
ጆንሰን እጅጉ
111
የአማልክቱ ዐዋጅ
112
ጆንሰን እጅጉ
132
Napolieon Hill, Think and grow Rich. (1938, Pp, 65-77)
133
Ibdi, (p, 88).
134
Ibdi, (p, 195).
113
የአማልክቱ ዐዋጅ
135
Don Gossett. E.W. Kenyon. Keys to Reciving God’s Miracle (2011, p,25).
136
E.W. Kenyon. The Hidden Man. (P, 3).
114
ጆንሰን እጅጉ
115
የአማልክቱ ዐዋጅ
116
ጆንሰን እጅጉ
143
በምዕራፍ ሁለት “የኅሩይ ቃል ዐዋጅ” በሚል ንዑስ ርዕስ ይመለከቷል።
144
በአፍህ ቃል ተያዝክ። (መጋቢት 26፣2020)።
117
የአማልክቱ ዐዋጅ
118
ጆንሰን እጅጉ
119
የአማልክቱ ዐዋጅ
120
ጆንሰን እጅጉ
150
የቱርፋን ናፍቆት (2007፣ 116)።
121
የአማልክቱ ዐዋጅ
122
ጆንሰን እጅጉ
123
የአማልክቱ ዐዋጅ
124
ጆንሰን እጅጉ
125
የአማልክቱ ዐዋጅ
151
ዶ/ር ጆሴፍ ሙርፊ። አእምሮን የመጠቀም ጥበብ። (2012፣34)።
152
Charles Fillimore. Metaphysical Bible Dictionary. (1931. P, 424).
126
ጆንሰን እጅጉ
153
በምዕራፍ ሦስት ላይ “አማልክታዊ ዘረ መል (ጅን)” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር
ይመለከቷል።
154
ምዕራፍ ሦስት “መለኮታዊ እምነት” እና “የኢየሱስን ምሳሌነት መከተል”
በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር ይመለከቷል።
155
“የኅሩይ ቃለ ዐዋጅ” በሚለው ንዑስ ርዕስ የሚዳሰስ ይሆናል።
127
የአማልክቱ ዐዋጅ
የተፈጥሮ ሕግ
እንደ ዴቪድ ሂዩም ያሉ የታሪክና የፍልስፍና ተመራማሪዎች
መለኮት የተፈጥሮ ሕግን ጥሶ አይሠራም ወይም ተአምራት
አያደርግም፤ ካደረገም የራሱን ሕግ ያፈርሳል በማለት ፈጣሪን
ለፈጠረው ሕግ እስረኛ ካልሆነ የሚል የሰነፍ ሙግት
ይሞግታሉ። የእምነት እንቅስቃሴ አማልክት ደግሞ ፈጣሪ
እንዲሠራ የሰውን ልጆች ስልጣን ወይም “ቃል ማውጣት”
አሊያም ፈቃድ ያስፈልገዋል የሚል ክኽደት ያሰማሉ።
156
የቱርፋን ናፍቆት (2007፣111)።
128
ጆንሰን እጅጉ
157
Rick Ostrander. The Life of Prayer in a World of Science: (2000, p.95).
129
የአማልክቱ ዐዋጅ
130
ጆንሰን እጅጉ
160
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom. (2006, 83).
161
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom. (2006, 83).
131
የአማልክቱ ዐዋጅ
132
ጆንሰን እጅጉ
133
የአማልክቱ ዐዋጅ
162
Tyndall J. Prayer-Gauge. (1876, P. 142).
134
ጆንሰን እጅጉ
163
Rick Ostrander. The Life of Prayer in a World of Science: (2000, p.18).
164
Ibid., (p.31).
135
የአማልክቱ ዐዋጅ
165
Ibid., (p.9).
136
ጆንሰን እጅጉ
137
የአማልክቱ ዐዋጅ
138
ጆንሰን እጅጉ
167
Rick Ostrander. The Life of Prayer in a World of Science: (2000, p.22).
139
የአማልክቱ ዐዋጅ
ልዕለ አዕምሮ
ጀርመናዊው ሜዝሜር እንሰሳዊ መግነጥስ (animal
magnetism) በሚል የአዕምሮን ኀይል በማስተዋወቅ
ፈውስና ተአምራትን በማድረግ በአገረ አሜሪካ “ፈዋሹ
አሜሪካዊ” በሚል ቅጽል ስም የታወቀ ሆኖ ነበር። በኋላ
ላይም ሰፊ ተቀባይነትን ማግኘት የቻለው የሲውዲንበርግን
ፍልስፍና ከሩቅ ምስራቅ ሃይማኖታዊ ምልከታዎች ጋር
በማግባባት እንደሆነ ጥናቶች ያሳያሉ። በዚህም በዘመኑ
የቤተክርስቲያንን ጤናማ የጸሎት ልምምድ መረበሽ ችሎ
ነበር።
140
ጆንሰን እጅጉ
168
ጆሴፍ ሙርፊ፣ አእምሮን የመጠቀም ጥበብ። (2012, Pp,34-35).
169
Haller, J. S. The History of New Thought: (2012, p.56).
141
የአማልክቱ ዐዋጅ
142
ጆንሰን እጅጉ
172
Mary Baker Eddy. Science and Health with Key to the Scriptures.
(2006, p. 285).
143
የአማልክቱ ዐዋጅ
144
ጆንሰን እጅጉ
175
ልዕለ አእምሮ (divine mind) ፦ አእምሮ መለኮታዊ ተፈጥሮ አለው የሚል
በፊንሃስ ፓንክረስ ኪዊንቢ የተጀመረ ዐስተሳሰብ ሲሆን በዚሁ ዐስተሳሰብ
በመመሰጥ የኪዊንቢ ተማሪ የነበረችው ሜሪ ቤከር ኤዲ “ዲቫይን ማይንድ” የተባለ
የፈውስ ጥበብ ኮሌጅ ለመክፈት በቅታለች። የኤዲ ተማሪ የነበረው ቻርልስ
ፊሊሞር ደግሞ ሳይንሳዊ ትንታኔን በመጽሐፍ ቅዱስ መረጃ የበለጠ በማስደገፍ
የሰው ልጅ ይህንን አእምሮ በማነቃቃት ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል በማለት
ኢየሱስን በምሳሌነት ይጠቅሳል። በዚህም ምክንያት ኢየሱስ ያደረጋቸውን
ተአምራት የአእምሮውን ኃይል በእምነት መጠቀም ስለቻለ ነው በማለት
የእምነትን አስፈላጊነት በስፋት አስተምሯል።
145
የአማልክቱ ዐዋጅ
176
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, 143).
146
ጆንሰን እጅጉ
የአባት ሕግ
በፊሊሞር ታሪክ ተጠቅሶ እንደምናገኘው ከሆነ የቀድሞ
በባለቤቱ ከዛም በእራሱ መፈወስ ምክንያት መለማመድ
177
በምዕራፍ ሁለት “ለሚያምን ሁሉ ይቻላል” ሐቲታዊ ዳሰሳ ሥር ይመለከቷል።
178
በምዕራፍ አምስት “የረገምካት በለስ ደርቃለች” በሚለው ንዕስ ርዕስ ሥር
ይመለከቷል።
147
የአማልክቱ ዐዋጅ
148
ጆንሰን እጅጉ
181
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, P.15).
149
የአማልክቱ ዐዋጅ
182
አመስጥሮት (Allegory)፦ መጽሐፍ ቅዱስ ምስጢራዊና ስዕላዊ ስለሆነ ድብቅ
ትርጉሙን በመፈለግና በመተርጎም የተመሠረተ ሥነ-አፈታት ነው።
183
. Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, Pp. 23-25).
150
ጆንሰን እጅጉ
184
Charles fillimore, Methaphysical Bible Dictionary. (1931, p, 761).
185
Ibid., (p, 5).
151
የአማልክቱ ዐዋጅ
186
Ibid., (p,654).
152
ጆንሰን እጅጉ
187
Ibid., (p, 346).
153
የአማልክቱ ዐዋጅ
188
የክሬመርን አልወሰንም እወጃን (ገጽ 55) ላይ ይመለቷል።
154
ጆንሰን እጅጉ
ክርስቶስን ማነቃቃት
155
የአማልክቱ ዐዋጅ
156
ጆንሰን እጅጉ
195
Haller, J. S. The History of New Thought: (2012, p, 106).
196
ፊሊሞሪያዊያን “ጸሎት” የሚሉት የቃል ዐዋጅን ነው።
197
Rick Ostrander. The Life of Prayer in a World of Science: (2000, p.118).
157
የአማልክቱ ዐዋጅ
የኅሩይ ቃል ዐዋጅ
ፊሊሞር የኅሩይ ቃል ዐዋጅ አስተምህሮን ከጀማሪው
ከሲውዲንበርግና ከፓንክሆረስት ኪዊምቢይ ተቀብሏል።
ሁሉም የዲበ-አካል ሃይማኖት መሪዎች የራሳቸውን ፍልስፍና
እያከሉ እንዳዳበሩት ሁሉ ፊሊሞርም ይህንኑ አድርጓል። እንደ
ፊሊሞር ከሆነ የኅሩይ ቃል ዐዋጅን ቅደም ተከተል በማወቅ
መተግበር “ጸሎት” እንዲመለስ ያደርጋል። ለምሳሌ ሞስሊ
ፊሊሞር በጽሑፉ ላይ ይህንን ማብራራቱን ሲያጣቅሱ፦
“በመጀመሪያ ዐሳብን በትክክል ማቀናጀት፣ በስልጣን መናገር፣
እንደተፈጸመ መቁጠር፣ ዘና ማለትና በመጨረሻ ለሕሊና
ያስተላለፍነው ትዕዛዝ ማለትም መልካምም ይሁን ክፉ
158
ጆንሰን እጅጉ
198
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, p.79)
199
Ibid., (P.18).
159
የአማልክቱ ዐዋጅ
200
Ibid., (p . 7).
160
ጆንሰን እጅጉ
201
Ibid., (p .50).
202
Ibid., (p, 20).
161
የአማልክቱ ዐዋጅ
203
E.W Kenyon & Don Gossett. Speak life: Words that work wonder. (p. 22).
162
ጆንሰን እጅጉ
163
የአማልክቱ ዐዋጅ
164
ጆንሰን እጅጉ
165
የአማልክቱ ዐዋጅ
166
ጆንሰን እጅጉ
207
ክሪስ እና አኒታ ኦኪሂያሎሚ፤ ራፕሶዲ ኦፍ ሪያሊቲ (2006፣ጥር፣ገጽ.19) ፡፡
167
የአማልክቱ ዐዋጅ
208
ክሪስ እና አኒታ ኦያኪሎሚ፤ ራፕሶዲ ኦፍ ሪያሊቲ (2013፣ገጽ.10)፡፡
209
Ibdi, (p.29).
168
ጆንሰን እጅጉ
169
የአማልክቱ ዐዋጅ
210
Hagin, K.E. (n.d). Understanding our Confession. (Pp, 56-75).
170
ጆንሰን እጅጉ
171
የአማልክቱ ዐዋጅ
172
ጆንሰን እጅጉ
173
የአማልክቱ ዐዋጅ
174
ጆንሰን እጅጉ
175
የአማልክቱ ዐዋጅ
213
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, pp, 45-51).
176
ጆንሰን እጅጉ
214
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, P, 72).
177
የአማልክቱ ዐዋጅ
178
ጆንሰን እጅጉ
179
የአማልክቱ ዐዋጅ
180
ጆንሰን እጅጉ
181
የአማልክቱ ዐዋጅ
182
ጆንሰን እጅጉ
ማጠቃለያ
ስሕተትም ሆነ ስኹት አሠራር በማንም እና የትም ቦታ
ቢነገርና ቢደረግ ያው ስሕተት ነው። መለኪያዎች ‘እዚያ
ማዶ’ያሉትንና ወገን አደሉም የምንላቸውን፤ የእኛ ወገኖች
ናቸው የምንላቸውን ‘እዚህ ማዶ’ ያሉትንም ተደጋጋሚ
ትምህርቶችና ልምምዶች ወይም ዶክትሪኖች እኩል
ካለመድሎ ይለካሉ። ይልቁንም እንደ እግዚአብሔር ቃል የሆነ
መለኪያ የትኛውንም የእምነት መርሖ ወይም ዶክትሪን እኩል
ሊለካ ይገባል። ስሕተት ከእኛ ኅብረት ውጪ በሆኑም ይሁን
በእኛ ኅብረት ውስጥ ባሉ ወገኖች ቢደረግና ውጤቱ ምንም
ያኽል ቢያምረን አሊያም ብንጠላው በእኩልና በተመሳሳይ
መስፈሪያ መለካትና መፈረጅ አለበት። እንዲህም ሲሆን
ብይናችን የሚሆነው በግለሰቡ ማን መሆን ወይም በውጤት
ትልቅነት ስለማይሆን ፍርዳችን አይዛባም። የግለሰቡ ዝና
ወይም ያለው ሰፊ ተቀባይነት ወደታች ተጭኖን
አያንገዳግደንም። በአንፃሩ በተአምራትና በምልክቶች ላይ
ብቻ በመመሥረት እውነትን መፈረጅ አደገኛ ነው።
183
የአማልክቱ ዐዋጅ
184
ጆንሰን እጅጉ
185
የአማልክቱ ዐዋጅ
የዐዋ ጅ ቃል ወ ይም ልዩ ጸሎ ት
(የእም ነት ቃል)
መ ለኮት ን ማ ነቃቃት
የአባት ሕ ግ
ልዕለ አዕም ሮ
የተ ፈ ጥ ሮ ሕ ግ
186
ጆንሰን እጅጉ
187
የአማልክቱ ዐዋጅ
ምዕራፍ 3
188
ጆንሰን እጅጉ
189
የአማልክቱ ዐዋጅ
190
ጆንሰን እጅጉ
191
የአማልክቱ ዐዋጅ
192
ጆንሰን እጅጉ
217
Rick Ostrander. The Life of Prayer in a World of Science: (200. P.117).
193
የአማልክቱ ዐዋጅ
218
Ibid., (P. 66).
194
ጆንሰን እጅጉ
219
Hagin, K.E You can have what you say. Rhema Bible Church. (1997, P.13).
195
የአማልክቱ ዐዋጅ
196
ጆንሰን እጅጉ
197
የአማልክቱ ዐዋጅ
198
ጆንሰን እጅጉ
199
የአማልክቱ ዐዋጅ
221
Bulutse Futuwi. An Introduction to Theology and Growth of Independent
Churches in Ethiopia: (Addis Ababa, June, 2002, pp, 70-71).
200
ጆንሰን እጅጉ
201
የአማልክቱ ዐዋጅ
223
ቪክትሪ ስነ-መለኮት ኮሌጅ መኖሪያቸውን አሜሪካ ባደረጉትና የእምነት
እንቅስቃሴ አራማጅ በሆኑት መጋቢ አንፍሬ አሊጋዝ የሚመራ በዐዲስ አበባ
የሚገኝ ትምህርት ቤት ነው።
202
ጆንሰን እጅጉ
224
Johnson Ejigu. The Infilunce of Positive Confession: (2018).
203
የአማልክቱ ዐዋጅ
204
ጆንሰን እጅጉ
205
የአማልክቱ ዐዋጅ
206
ጆንሰን እጅጉ
207
የአማልክቱ ዐዋጅ
208
ጆንሰን እጅጉ
209
የአማልክቱ ዐዋጅ
210
ጆንሰን እጅጉ
211
የአማልክቱ ዐዋጅ
መለኮታዊ እምነት
ከሥነ-መለኮት ጥናት አንጻር ሲታይ “መለኮታዊ እምነት” ምን
ለማለት ተፈልጎ እንደሆነ ለመረዳት ግር የሚያሰኝና አስቸጋሪ
ነው። ነገር ግን ከቃሉ ተጠቃሚዎች ለመረዳት ስንሞክር
“የእግዚአብሔር ዐይነት እምነት” ወይም በእምነት ላይ ያለ
እምነት ማለት ሲሆን ይህም አሸናፊ፣ ገዥ፣ የበላይ፥ ወሳኝና
መፍጠር የሚችል ትልቅ “የአማልክት እምነት” ወይም
“እግዚአብሔር ያለው እምነት” ዐይነት እንደ ማለት ነው።
እንደእነርሱ ከሆነ እምነት ለእግዚአብሔር የመፍጠር አቅሙ
ወይም የኀይል ሁሉ ምንጭ ነው። የሰው ልጅም በተመሳሳይ
መንገድ እምነትን በመጠቀም መፍጠር ይችላል። የትምህርቱ
ጀማሪ ኢ ደብልዩ ኪኒየን ሁለት ዐይነት እምነት በሚለው
መጽሐፋ “ፈጣሪ እምነት” በሚለው ንዑስ ርዕስ
“የእግዚአብሔርን እምነት” ያነሣል። እንደ እርሱ ከሆነ
እግዚአብሔር በቃል ላይ ባለው እምነት ዓለማትን ፈጥሯል።
212
ጆንሰን እጅጉ
228
E. w. Kenyon. The Two Kind of Faith. (p, 27).
229
በምዕራፍ ስምንት ላይ “የእምነት ቃል” በሚል ንዑስ ርዕስ ስር ተብራርቷል።
230
በምዕራፍ አምስት ላይ “የረገምካት መለስ ደርቃለች” በሚለው ንዑስ ርዕስ ስር
የተብራራ ነው።
231
Kenneth E. Hagin. Exceedingly Growing Faith (1995, pp, 105-108).
213
የአማልክቱ ዐዋጅ
232
ጆይ ቢሊ ከኦራል ሮበርት ዮኒቨርሲቲ ምሩቅ ሲሆኑ የቪክትሪ መጽሐፍ ቅዱስ
ኮሌጅና ቤተክርስቲያን መሪ ነው።
233
Joe, B. Faith Power: It works better with all the Parts. (1978. p. 50)
214
ጆንሰን እጅጉ
234
Ibdi. (P, 54).
215
የአማልክቱ ዐዋጅ
216
ጆንሰን እጅጉ
217
የአማልክቱ ዐዋጅ
218
ጆንሰን እጅጉ
238
Hagin, K.E. Understanding our Confession. (d.n. p. 67).
219
የአማልክቱ ዐዋጅ
220
ጆንሰን እጅጉ
221
የአማልክቱ ዐዋጅ
222
ጆንሰን እጅጉ
223
የአማልክቱ ዐዋጅ
224
ጆንሰን እጅጉ
240
ዶ/ር ተካልኝ። የጸሎት ቤት-የንግድ ቤት?! (ገጽ. 93)።
241
Harrison, M.F. Righteous Riches: The Word of Faith Movement in
contemporary AfricaneAmeerican Religion. (2005, P.68).
225
የአማልክቱ ዐዋጅ
242
በምዕራፍ ሁለት ላይ “ዲበ-አካል ኪኒየንና ኬኔት ሄገን” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር
ይመለከቷል።
243
ክሪስ ኦካሂሎሚ Rapsoid of reality (2009 ግንቦት 27)።
226
ጆንሰን እጅጉ
244
የጸሎት ቤት-የንግድ ቤት?! ( 233)።
227
የአማልክቱ ዐዋጅ
228
ጆንሰን እጅጉ
246
Mosley J. & Hill. The Power of Prayer. (2000. P, 53)
229
የአማልክቱ ዐዋጅ
247
Joe, B. Faith Power: It works Better with all the Parts: it power, (1978. p.51).
230
ጆንሰን እጅጉ
248
E.W. Kenyon and His Message of faith. (p. 425).
231
የአማልክቱ ዐዋጅ
232
ጆንሰን እጅጉ
252
McIntyre, J. E.W. Kenyon and His Message of faith: (2010, P. 414).
233
የአማልክቱ ዐዋጅ
234
ጆንሰን እጅጉ
ማጠቃለያ
በዚህ ምዕራፍ የእምነት ቃል ባዕድ ሥነ-መለኮት በኢትዮጵያ
ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት መኻል እንደተሰራጨ
ለማሣየት ጥረት ተደርጓል። ይህንንም ለማጠናከር
የመመረቂያ ጽሑፌ የጥናት ዊሂብና ትርጓሜ ሥርጭቱ ምን
ያክል ሥነ-መለኮታችንና ልምምዳችንን እንደረበሸ ለማሳየት
እንዲረዳ በዝርዝር ተቀምጧል። በኢትዮጵያ
አብያተክርስቲያናት ውስጥ የኪኒዮንና የኬኔት ሄገነን የአማርኛ
ዕትም መጽሐፍት የዲበ-አካል ሃይማኖትን የቃል ኀይል ጽንሰ-
235
የአማልክቱ ዐዋጅ
236
ጆንሰን እጅጉ
237
የአማልክቱ ዐዋጅ
ምዕራፍ 4
የምናባዊ ዕይታ ሕግ
238
ጆንሰን እጅጉ
239
የአማልክቱ ዐዋጅ
253
ተመስጦ፦ የሩቅ ምስራቅ ኃይማኖቶች ልምምድ ሲሆን ሙሉ ለሙሉ አእምሮ
ማሰብ አቁሞ እስኪደነዝዝ ወይም እስኪፈዝ ድረስ ዐሳብን አንድ ነገር ላይ ብቻ
በማድረግ ሦስተኛውን ዓይን የማሰራት ጥበብ ነው።
254
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, P,62).
240
ጆንሰን እጅጉ
241
የአማልክቱ ዐዋጅ
242
ጆንሰን እጅጉ
243
የአማልክቱ ዐዋጅ
260
Mind Power, Connecting with Power of your Unconscious Mind. (2011. P, 11).
244
ጆንሰን እጅጉ
261
Ibid., (p, 30).
245
የአማልክቱ ዐዋጅ
ስሜትን የማሳደግ ሕግ
እንደ ልዩ ዲበ-አካል ፍልስፍና ግንዛቤ ከሆነ እምነትና ስሜት
የተለያየ ትርጉም የላቸውም። “የስኬት ህጎች” የተባለው
መጽሐፍ ጸሓፊ ናፖሊን ሂል የቃል ዐዋጅ የሚሠራበትን
ሥርዐት ሲያብራራ፦
246
ጆንሰን እጅጉ
262
Napolen Hill, Think and Growth. (1938, Pp, 54-56).
247
የአማልክቱ ዐዋጅ
263
Hill, N., Think and Grow Rich. (1937. p. 53).
248
ጆንሰን እጅጉ
249
የአማልክቱ ዐዋጅ
ዘማሪውም ሲመልስ፦
250
ጆንሰን እጅጉ
251
የአማልክቱ ዐዋጅ
264
የጸሎት ቤት-የንግድ ቤት?! (ገጽ፣ 251)።
252
ጆንሰን እጅጉ
265
lbid. (p, 249).
253
የአማልክቱ ዐዋጅ
የማየትና መሠየት ሕግ
የሰው ልጅ የአዕምሮውን ኀይል በመጠቀም ወደ ሚፈልገው
ስኬት እንደሚደርስ የዲበ-አካል ሃይማኖት “አማልክት”
ያምናሉ። በአንድ ወቅት አንዲት የወንጌል አማኞች
ቤተክርስቲያን አባል የሆነች እህት ቆንጆ ልጅ መውለድ
የምትፈልግ እናት የቆንጆ ህፃን ፎቶ ምስል መኝታ ክፍሏ
ብትለጥፍና ሁል ጊዜ ብትመለከተው ምኞቷ እንደሚሳካላት
በርግጠኝነት ሞገተችኝ። ይህንንም ስታስረዳኝ እህቷ
254
ጆንሰን እጅጉ
255
የአማልክቱ ዐዋጅ
256
ጆንሰን እጅጉ
267
ተዘራ ያሬድ። ሬማና ሎጎስ (2008፣ 113)::
257
የአማልክቱ ዐዋጅ
268
የእግዚአብሔር አድራሻ። (2020፣171)።
258
ጆንሰን እጅጉ
259
የአማልክቱ ዐዋጅ
የመንፈስ መግነጢስ ሕግ
የልዩ ዲበ-አካል አማልክት የሰበት ሕግ የስኬት ቁልፍ እንደሆነ
ያምናሉ። እንደ እነርሱ ከሆነ የመግነጢስ ሕግ የሚሠራው
አንድን ነገር ደጋግሞ በማሰብ ነው። ለምሳሌ ብንጠቅስ
“ምስጢሩ” የሚለው የሮንዳ ባርን መጽሐፍ
እንደሚያስደንቀው እና ሕይወቱን እንደ ለወጠው የሚናገረው
ኢትዮጵያዊው የልዩ ዲበ-አካል አማልክት ዳዊት ድሪምስ
ይህንን ሲያስረዳ፦ “በመግኒጢስ ሕግ መሠረት ማንኛውም
ደጋግመህ የምታስበው አዎንታዊም ይሁን ዐሉታዊ ዐሳብ
ተመልሶ ወደ ራስህ ተስቦ ይመጣል።”271 ይላል። በመቀጠልም
በብዙ ሺ ቅጂ እየተቸበቸበ ባለው በዚሁ “ትልቅ ሕልም አለኝ”
በሚለው መጽሐፉ ዘርን እንደ ዐሳብ፤ አዕምሮን ደግሞ እንደ
እርሻ በመመልከት አንባቢዎቹን ለዘርና ለአጨዳ ያዘጋጃል።
ድብቁ አእምሯችን ማንኛውንም የምንዘራበትን ዘር
271
ዳዊት ድሪምስ፤ ትልቅ ሕልም አለኝ። (ገጽ. 2012‚ 334) ።
260
ጆንሰን እጅጉ
261
የአማልክቱ ዐዋጅ
262
ጆንሰን እጅጉ
263
የአማልክቱ ዐዋጅ
264
ጆንሰን እጅጉ
ሞኛ ሞኙ የቃል ዓለም
“የአፍህ ቃል ዐቅም አለው። ‘ከአፌ ቃል በኋላ ማንም አንዳች
አይጨምርም። እኔ ሁል ጊዜ እንደ ድግምት ነው የምደግመው
በላዬ ላይ።”274
አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ
274
ዮናታን አክሊሉ። ማርሴል ቲቪ። በአፍህ ቃል ተያዝክ። (መጋቢት 26፣2020)።
265
የአማልክቱ ዐዋጅ
266
ጆንሰን እጅጉ
267
የአማልክቱ ዐዋጅ
268
ጆንሰን እጅጉ
269
የአማልክቱ ዐዋጅ
270
ጆንሰን እጅጉ
271
የአማልክቱ ዐዋጅ
ማጠቃለያ
በዚህ ክፍል ከእምነት እንቅስቃሴ ጋር የተዳበለው የዲበ-አካል
ሃይማኖት እርሾ የወንጌላውያንን ክርስትና ለመበረዝ እያደረገ
ያለውን የሥነ-መለኮት ግብግብ ተመልክተናል። ይህ ደግሞ የዲበ-
አካል ሃይማኖትን የኅሩይ ቃል ዐዋጅ ሥነ-መለኮት አውቀን መፀየፍ
እንድንችል ያግዘናል። የእምነት እንቅስቃሴን ባዕድና ቅይጥ ሥነ-
መለኮት ለይተን በማውገዝ የክርርስትናን ርቱዕ ሥነ-መለኮት
ለማስቀጠል እንድንተጋ ያስችለናል። ባለማወቅ ወይም በየዋህነት
የዲበ-አካል ሃይማኖት ሕልውና የሆነውን የኅሩይ ቃል ዐዋጅ ጽንሰ-
ዐሳብ እያገለገልን ያለን ወገኖች በዚህ ደረጃ በተብራራ አቀራረብ
መሠረቱን መመልከታችን እንድንደነግጥና እንድንመለስ ያግዘናል።
272
ጆንሰን እጅጉ
273
የአማልክቱ ዐዋጅ
ክፍል ፫
የዐዋጅ ቃል ልምምድ
274
ጆንሰን እጅጉ
ምዕራፍ 5
የዐዋጁ ጥቅል
275
የአማልክቱ ዐዋጅ
276
ጆንሰን እጅጉ
277
የአማልክቱ ዐዋጅ
278
ጆንሰን እጅጉ
279
የአማልክቱ ዐዋጅ
280
ጆንሰን እጅጉ
የእምነት ቃል ልምምድ
የዐዋጅ የቃል ልምምድ “የእምነት ቃል” የሚል መጽሐፍ
ቅዱሳዊ ስም ሰጥተን ድግስ ደግሰን እስከምንታደምና ወደ
መድረክ ብቅ ለሚሉ “አዲሶቹ” ምሣሌ እስክንሆንላቸው ድረስ
በመኻላችን ሥር ሰዷል። ይብስ “አዳዲሶቹ” ወደ ቋሚ የዕለት
ልማድ እስኪያሳድጉትና የአገልግሎታቸው ማዕከል
እስኪያደርጉት ድረስ ምክኒያት የሆንላቸው እኛው እራሳችን
ነባርነን የምንለው ነን። በሌላ በኩል ጥቂት አማኞች በዚሁ
እንግዳ ልምምድ ግራ ተጋብተው እግራቸውን ከዘረጋነው
የአጥቢያ ጉባኤ እየሰበሰቡ ነው። ይሁን እንጂ እንደተለመደው
የኀላፊነትን ቃና በጣ አንደበታችን “ጠፋህ” ወይም “ጠፋሽ”
281
የአማልክቱ ዐዋጅ
282
ጆንሰን እጅጉ
283
የአማልክቱ ዐዋጅ
ጸሎት ያልገባው
አንዳንድ ጊዜ በመዝገበ ቃላት ወይም በመጽሐፍ
የምናውቃቸው ቃላትን ኅብረተሰቡ ከተለመደው ውጪ ወጣ
ባለ መንገድ ሲጠቀምባቸው ይስተዋላል። የቃላት
284
ጆንሰን እጅጉ
285
የአማልክቱ ዐዋጅ
286
ጆንሰን እጅጉ
287
የአማልክቱ ዐዋጅ
288
ጆንሰን እጅጉ
289
የአማልክቱ ዐዋጅ
290
ጆንሰን እጅጉ
291
የአማልክቱ ዐዋጅ
292
ጆንሰን እጅጉ
293
የአማልክቱ ዐዋጅ
294
ጆንሰን እጅጉ
295
የአማልክቱ ዐዋጅ
296
ጆንሰን እጅጉ
297
የአማልክቱ ዐዋጅ
298
ጆንሰን እጅጉ
299
የአማልክቱ ዐዋጅ
300
ጆንሰን እጅጉ
301
የአማልክቱ ዐዋጅ
302
ጆንሰን እጅጉ
303
የአማልክቱ ዐዋጅ
ዋ! ቃል እንዳላወጣ!
304
ጆንሰን እጅጉ
305
የአማልክቱ ዐዋጅ
306
ጆንሰን እጅጉ
307
የአማልክቱ ዐዋጅ
277
Johnson Ejigu The Infilunce of Positive Confession. (2018).
308
ጆንሰን እጅጉ
309
የአማልክቱ ዐዋጅ
278
በእግዚአብሔር ዘንድ ይቻላል አስደናቂ መልዕክት። AMAZING DAY WITH MAN OF
GOD PROPHET TAMRAT DEMSIS.
310
ጆንሰን እጅጉ
ንስሓ እንደሟርት
279
በምዕራፍ ስድስት “የረገምከው ርጉም ይሆናል” በሚለው ንዑስ ርዕስ
የምንመለከተው ይሆናል።
311
የአማልክቱ ዐዋጅ
280
አሁን በሎስአንጀለስ የምትገኝ ቃዴስ ቤተክርስቲያን ፓስተር።
312
ጆንሰን እጅጉ
313
የአማልክቱ ዐዋጅ
314
ጆንሰን እጅጉ
281
E.W. Kenyon. The Hidden Man. (P. 120).
315
የአማልክቱ ዐዋጅ
316
ጆንሰን እጅጉ
አላምጥም አለችኝ
ሐምሌ መጀመሪያ አከባቢ እንደወትሮው ሁሉ ዐዲስ አበባ ላይ
ከበድ ያለ ዝናብ እየጣለ ነበር። ዝናቡ ጋብ እንዳለ ቡና
እየጠጣን ከተጠለልንበት ካፍቴሪያ ከሳቂታው አቤል አየለ ጋር
መኪና ወዳቆምንበት የኢትዮጵያ ኢቫንግሊካል መጽሐፍ
ቅዱስ ኮሌጅ ግቢ አመራን። በካፊያ ውስጥ እየተራመድን
እየፃፍኩ ያለሁትን መጽሐፍ ዐሳብ አንስተን መጫወት
ጀመርን። አቤል የመጽሐፉን ዐሳብ ወዶታል። አቤል የቃል
ኀይል ሥነ-መለኮት የክርስትናን ድነት ትምህርት
እስከማበላሸት የሚደርስ የተለጠጠ አስተምህሮ ነው የሚል
አቋም አለው።
282
ድነት በውስጡ መንፈሳዊና ምድራዊ በረከት “ጥቅል” የያዘ ነው የሚለው
ትምህርት የኪኒየንና የኬኔት ሄገን ስኹት ፍልስፍና እንደሆነ በምዕራፍ አንድ ላይ
“ኢ. ደብልዩ ኪኒየን” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር ይመለከቷል።
317
የአማልክቱ ዐዋጅ
318
ጆንሰን እጅጉ
319
የአማልክቱ ዐዋጅ
320
ጆንሰን እጅጉ
321
የአማልክቱ ዐዋጅ
322
ጆንሰን እጅጉ
323
የአማልክቱ ዐዋጅ
324
ጆንሰን እጅጉ
325
የአማልክቱ ዐዋጅ
326
ጆንሰን እጅጉ
327
የአማልክቱ ዐዋጅ
የምኞት እስር
በ 1986 ዓ.ም የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ስለነበርኩኝ፤ የጂሴ
ትምህርት ቤት የተማሪ ኅብረት መሪ ሆኜ አገለግል ነበር።
በዚያ የልጅነት ዘመኔ በጥልቅ የኀላፊነት ስሜት የተማሪዎችን
ሕይወት በቅርበት መከታተል ሥራዬ ነበር። የብዙዎቹ
ክርስቲያን ተማሪዎች ሕይወት የተቀጣጠለና ሩቅ ለማረፍ
የሚምዘገዘግ ነበር። የአሥራ ሁለተኛ ክፍል ትምህርታቸውን
በጥሩ ውጤት አጠናቀው ዩኒቨርስቲ የገቡ ወጣት ተማሪዎች
ለተማሪው ሞዴል እንዲሆኑልን ስለምናስብ እንዲጎበኙንና
እንዲያገለግሉን በተደጋጋሚ ዕድል እንሰጣቸው ነበር። ታዲያ
አንድ ቀን ከነዚሁ የቀድሞ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
ተማርዎች መኻል ከነበረ አንድ ወጣት ጋር መንገድ አገናኘን።
ከዩኒቨርሲቲ እየመጣ ነበር። መንገዳችን አንድ ነበርና ረጅም
የመጨዋወት ዕድል አገኘን።
328
ጆንሰን እጅጉ
329
የአማልክቱ ዐዋጅ
330
ጆንሰን እጅጉ
331
የአማልክቱ ዐዋጅ
332
ጆንሰን እጅጉ
333
የአማልክቱ ዐዋጅ
ማጠቃለያ
334
ጆንሰን እጅጉ
335
የአማልክቱ ዐዋጅ
336
ጆንሰን እጅጉ
337
የአማልክቱ ዐዋጅ
ክፍል ፬
የጥቅስ ገበያ
338
ጆንሰን እጅጉ
ምዕራፍ 6
339
የአማልክቱ ዐዋጅ
340
ጆንሰን እጅጉ
ምን ላውጅ?
ዘመነኞቹ አማልክት የኅሩይ ቃል ዐዋጅ ልምምድን በማሣደግ
የትኛውንም ጥቅስ ጠቅሰው ዐዋጅ የማድረግ አባዜ አላቸው።
ለምሳሌ የሄገን አፍ በመሆን በማቀላጠፍ ላይ ያለው ፓስተር
ክሪስ ማንኛውንም ጥቅስ ጠቅሶ መናገር ወይም ማወጅን
341
የአማልክቱ ዐዋጅ
285
ክሪስ ኦያኪሂሎሚ፣ ራፕሶዲ ኦፍ ሪያሊቲስ። (2006፣ ጥር 13)።
342
ጆንሰን እጅጉ
343
የአማልክቱ ዐዋጅ
344
ጆንሰን እጅጉ
345
የአማልክቱ ዐዋጅ
346
ጆንሰን እጅጉ
347
የአማልክቱ ዐዋጅ
348
ጆንሰን እጅጉ
349
የአማልክቱ ዐዋጅ
291
Don Gossett. E.W. Kenyon. Keys to Reciving God’s Miracle. (2011, p, 182).
350
ጆንሰን እጅጉ
351
የአማልክቱ ዐዋጅ
352
ጆንሰን እጅጉ
353
የአማልክቱ ዐዋጅ
294
Christianity in crisis: 21st century. (P.458).
354
ጆንሰን እጅጉ
355
የአማልክቱ ዐዋጅ
295
ማይነስ ሞንሮይ። የእምቅ ብቃትን የማውጣት ጥበብ። (2001 ገጽ፣49)።
356
ጆንሰን እጅጉ
357
የአማልክቱ ዐዋጅ
358
ጆንሰን እጅጉ
359
የአማልክቱ ዐዋጅ
360
ጆንሰን እጅጉ
299
ክሪስ ኦያኪሎሚ ራፕሶዲ ኦፍ ሪያሊቲስ፡፡ (2009፣ነሐሴ 15)፡፡
361
የአማልክቱ ዐዋጅ
362
ጆንሰን እጅጉ
363
የአማልክቱ ዐዋጅ
364
ጆንሰን እጅጉ
365
የአማልክቱ ዐዋጅ
366
ጆንሰን እጅጉ
367
የአማልክቱ ዐዋጅ
368
ጆንሰን እጅጉ
369
የአማልክቱ ዐዋጅ
370
ጆንሰን እጅጉ
371
የአማልክቱ ዐዋጅ
372
ጆንሰን እጅጉ
373
የአማልክቱ ዐዋጅ
374
ጆንሰን እጅጉ
375
የአማልክቱ ዐዋጅ
ለሚያምን ሁሉ ይቻላል
376
ጆንሰን እጅጉ
300
Gordon D. Fee. New Testament Exegesis. (2002, P,20).
377
የአማልክቱ ዐዋጅ
378
ጆንሰን እጅጉ
301
E.W. Kenyon, Two kinds of faiths (p, 24).
302
በምዕራፍ ስምንት ላይ መለኮትን ይለምኑታል በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር የጸሎትን
ፍቺና ትርጉም ይመለከቷል።
379
የአማልክቱ ዐዋጅ
303
ጥያቄ የምናቀርብበት ነው። ብሏል። ይህም የልዩና እንግዳ
ጸሎት ዐስተሳሰብ እንደሆነ ልብ ይሏል።
380
ጆንሰን እጅጉ
381
የአማልክቱ ዐዋጅ
382
ጆንሰን እጅጉ
383
የአማልክቱ ዐዋጅ
384
ጆንሰን እጅጉ
385
የአማልክቱ ዐዋጅ
386
ጆንሰን እጅጉ
387
የአማልክቱ ዐዋጅ
388
ጆንሰን እጅጉ
304
Gordon D. Fee New Testament Exegesis, (2002, pp, 31, 41).
389
የአማልክቱ ዐዋጅ
390
ጆንሰን እጅጉ
391
የአማልክቱ ዐዋጅ
392
ጆንሰን እጅጉ
393
የአማልክቱ ዐዋጅ
394
ጆንሰን እጅጉ
395
የአማልክቱ ዐዋጅ
396
ጆንሰን እጅጉ
397
የአማልክቱ ዐዋጅ
398
ጆንሰን እጅጉ
399
የአማልክቱ ዐዋጅ
400
ጆንሰን እጅጉ
401
የአማልክቱ ዐዋጅ
402
ጆንሰን እጅጉ
403
የአማልክቱ ዐዋጅ
404
ጆንሰን እጅጉ
405
የአማልክቱ ዐዋጅ
406
ጆንሰን እጅጉ
407
የአማልክቱ ዐዋጅ
408
ጆንሰን እጅጉ
409
የአማልክቱ ዐዋጅ
410
ጆንሰን እጅጉ
312
“የረገምካት በለስ ደርቃለች” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር ክፍሉ የእርግማን ቃል
ኃይል ትምህርትን ለማስተማር የማይበቃ እንደሆነ ይመለከቷል።
411
የአማልክቱ ዐዋጅ
412
ጆንሰን እጅጉ
413
የአማልክቱ ዐዋጅ
313
ክሪስ እና አኒታ ኦያኪሎሚ Rapsoid of reality. (ጥር፣19፣2006).
414
ጆንሰን እጅጉ
415
የአማልክቱ ዐዋጅ
315
Christian Harfouche, The hiden power of your words, (1993, P,55).
416
ጆንሰን እጅጉ
417
የአማልክቱ ዐዋጅ
317
መጋቢ አመሉ ጌታ ። ቅድመ ጋብቻ ጥበብ። (2008፣ገጽ. 93)።
418
ጆንሰን እጅጉ
419
የአማልክቱ ዐዋጅ
420
ጆንሰን እጅጉ
421
የአማልክቱ ዐዋጅ
320
Steven L. Mckenzie. How to Read the Bible. (2005, P. 91)
422
ጆንሰን እጅጉ
321
Murphy, E. Carm. Wisdom Literature; Job, Proverbs, Ruth, Canticles, and
Estger. (1981, P, 5).
423
የአማልክቱ ዐዋጅ
424
ጆንሰን እጅጉ
322
በዚሁ ምዕራፍ በምድር ያሰራችሁት በሰማይ የታሰረ ይሆናል በሚለው ንዑስ
ርዕስ ሥር ይመለከቷል።
425
የአማልክቱ ዐዋጅ
323
ክሪስ ኦያኪሂሎሚ (2013 ገጽ. 29)።
426
ጆንሰን እጅጉ
427
የአማልክቱ ዐዋጅ
428
ጆንሰን እጅጉ
429
የአማልክቱ ዐዋጅ
324
Glenn R. Mosley. New Thought, Ancient Wisdom, (2006, P. 60).
430
ጆንሰን እጅጉ
431
የአማልክቱ ዐዋጅ
432
ጆንሰን እጅጉ
433
የአማልክቱ ዐዋጅ
434
ጆንሰን እጅጉ
435
የአማልክቱ ዐዋጅ
325
Harfouche C. The Hidden Power. (1993, P.51).
436
ጆንሰን እጅጉ
326
መጋቢ አመሉ ጌታ ። ቅድመ ጋብቻ ጥበብ። (2008 ገጽ. 93)::
437
የአማልክቱ ዐዋጅ
327
N.T. Wright. James. (2012, Pp, 129-131).
438
ጆንሰን እጅጉ
439
የአማልክቱ ዐዋጅ
ችግሩ እያለ
440
ጆንሰን እጅጉ
441
የአማልክቱ ዐዋጅ
442
ጆንሰን እጅጉ
443
የአማልክቱ ዐዋጅ
444
ጆንሰን እጅጉ
445
የአማልክቱ ዐዋጅ
446
ጆንሰን እጅጉ
447
የአማልክቱ ዐዋጅ
448
ጆንሰን እጅጉ
449
የአማልክቱ ዐዋጅ
450
ጆንሰን እጅጉ
451
የአማልክቱ ዐዋጅ
452
ጆንሰን እጅጉ
453
የአማልክቱ ዐዋጅ
454
ጆንሰን እጅጉ
455
የአማልክቱ ዐዋጅ
456
ጆንሰን እጅጉ
457
የአማልክቱ ዐዋጅ
458
ጆንሰን እጅጉ
459
የአማልክቱ ዐዋጅ
460
ጆንሰን እጅጉ
461
የአማልክቱ ዐዋጅ
ሌላ ዐይነት እምነት
ፀጥ ረጭ ያለ ጉባኤ ድንገት ይተራመሳል። ሰው ሁሉ
ከተቀመጠበት መቀመጫ እንዲነሳ ይታዘዛል። በመቀጠልም
“የምትፈልጉትን ነገር የምታውጁበት ሰዓት ነው!” የሚል
331
ለተጨማሪ ግንዛቤ በዚሁ ምዕራፍ “አንደበት እሳት ነው” በሚለው ንዑስ ርዕስ
የተጠቀሰውን ልብ ይሏል።
462
ጆንሰን እጅጉ
463
የአማልክቱ ዐዋጅ
464
ጆንሰን እጅጉ
465
የአማልክቱ ዐዋጅ
332
ዮናታን አክሊሉ። ማርሴል ቲቪ። በአፍህ ቃል ተያዝክ። (መጋቢት 26፣2020)።
466
ጆንሰን እጅጉ
467
የአማልክቱ ዐዋጅ
468
ጆንሰን እጅጉ
469
የአማልክቱ ዐዋጅ
334
በዚሁ ምዕራፍ ላይ “የሰው ሆድ ከአፉ ፍሬ ይበላል” በሚል ንዑስ ርዕስ
ይመለከቷል።
335
በዚሁ ምዕራፍ ላይ “እንደ እንጀራ ይሆኑልናል” በሚል ንዑስ ርዕስ ይመለከቷል።
336
በዚሁ ምዕራፍ ላይ ላይ “አንደበት እሳት ነው” በሚል ንዑስ ርዕስ ይመለከቷል።
337
በዚሁ ምዕራፍ “አንደበት እሳት ነው” በሚለው ንዑስ ርዕስ የተሰጠውን መልስ
ይመለከቷል።
338
በዚሁ ምዕራፍ ላይ “የረገምከው ርጉም ይሆናል” በሚል ንዑስ ርዕስ ይመለከቷል።
339
በምዕራፍ ሁለት ላይ “ኅሩይ ዐዋጅ” በሚለው ንዑስ ርዕስና በምዕራፍ ስምንት ላይ
“የእምነት ቃል” በሚለው ንዑስ ርዕስ ላይ ይመለከቷል።
340
በምዕራፍ ሶስት ላይ “እግዚአብሔርን መምሰል እንዲህ ነው” በሚለው እና
“የኢየሱስን ምሳሌነት መከተል” በሚለው ንዑስ ርዕስ ላይ የተሰጠውን ምላሽ
ይመለከቷል።
470
ጆንሰን እጅጉ
471
የአማልክቱ ዐዋጅ
472
ጆንሰን እጅጉ
473
የአማልክቱ ዐዋጅ
344
Study.com. academy lesson.
474
ጆንሰን እጅጉ
1. ለብቻው መውቀስ፤
2. ሁለትና ሶስት ምስክር ፊት መውቀስ፤
3. ወቀሳውን ለቤተክርስቲያን መንገር፤
4. እምነት እንደሌለው ሰው መቁጠርና መተው።
475
የአማልክቱ ዐዋጅ
476
ጆንሰን እጅጉ
477
የአማልክቱ ዐዋጅ
478
ጆንሰን እጅጉ
479
የአማልክቱ ዐዋጅ
480
ጆንሰን እጅጉ
481
የአማልክቱ ዐዋጅ
482
ጆንሰን እጅጉ
483
የአማልክቱ ዐዋጅ
345
Christian Harfouche, The hiden power of your words. (1993, P, 54).
346
Haller, J. S. The History of New Thought. (2012, Pp, 82, 130, 217).
484
ጆንሰን እጅጉ
485
የአማልክቱ ዐዋጅ
486
ጆንሰን እጅጉ
ማጠቃለያ
487
የአማልክቱ ዐዋጅ
488
ጆንሰን እጅጉ
489
የአማልክቱ ዐዋጅ
490
ጆንሰን እጅጉ
ክፍል ፭
የተሓድሶ ደወል
491
የአማልክቱ ዐዋጅ
ምዕራፍ 7
መናፍቃዊ ሰንኩል ጉዞ
492
ጆንሰን እጅጉ
347
Different Gosple. (P.78).
493
የአማልክቱ ዐዋጅ
494
ጆንሰን እጅጉ
495
የአማልክቱ ዐዋጅ
496
ጆንሰን እጅጉ
497
የአማልክቱ ዐዋጅ
498
ጆንሰን እጅጉ
499
የአማልክቱ ዐዋጅ
500
ጆንሰን እጅጉ
501
የአማልክቱ ዐዋጅ
502
ጆንሰን እጅጉ
503
የአማልክቱ ዐዋጅ
504
ጆንሰን እጅጉ
355
ሰው መንፈስ ነውን? ከገጽ. 79፣152፥157-158፥185-186፥249 ይመለከቷል።
505
የአማልክቱ ዐዋጅ
356
የጸሎት የንግድ ቤት?! (ገጽ. 89)።
506
ጆንሰን እጅጉ
507
የአማልክቱ ዐዋጅ
358
በምዕራፍ ስድስት ላይ “አማልክታዊ ዘረ-መል” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር
ይመለከቷል።
359
በምዕራፍ ሦስት ላይ “መለኮታዊ እምነት” በሚለው ንዑስ ርዕስ ሥር ይመለከቷል።
508
ጆንሰን እጅጉ
509
የአማልክቱ ዐዋጅ
በምሳሌአችን
510
ጆንሰን እጅጉ
511
የአማልክቱ ዐዋጅ
“በመልካችን”
512
ጆንሰን እጅጉ
513
የአማልክቱ ዐዋጅ
360
ገጽ 341 ይመለከቷል።
514
ጆንሰን እጅጉ
515
የአማልክቱ ዐዋጅ
516
ጆንሰን እጅጉ
አማልክት አደለንም!
ሰው በአፈጣጠሩ መለኮት ካልሆነ ለምንድነው ታዲያ
መዝሙረኛው “አማልክት ናችሁ” የሚለው? የሚል ጥያቄ
ማንሳት አግባብ ነው። አማልክታዊያኑ ይህ ጥቅስ እጅግ
እንደሚጎትታቸው ይታወቃል። ይሁን እንጂ ‘አማልክት’
የሚለው ቃል በአውዱ ውስጥ ያለው ፍቺ እነርሱ እንደሚሉት
ሳይሆን ‘ፈራጅ’ የሚል ትርጉም ነው ያለው። በዚህ ቦታ ላይ
“አማልክት” የሚለውን ቃል የተጠቀመበት የእስራኤልን
ፈራጆች በትልቅ ስም ሊሰይማቸውና ሊወቅሳቸው ስለፈለገ
ብቻ ነው። ይህም የተሰጣቸው የፍርድ ሥራ የላቀ እንደሆነ
ለማሳየት የተደረገ ነው። በዚህም መሠረት “አማልክት”
የሚለውን ሥያሜያቸውን ግብራቸው እንደማይመጥን
በማሳየት መልሶ ወቅሷቸዋል።
517
የአማልክቱ ዐዋጅ
518
ጆንሰን እጅጉ
519
የአማልክቱ ዐዋጅ
520
ጆንሰን እጅጉ
521
የአማልክቱ ዐዋጅ
522
ጆንሰን እጅጉ
523
የአማልክቱ ዐዋጅ
524
ጆንሰን እጅጉ
525
የአማልክቱ ዐዋጅ
526
ጆንሰን እጅጉ
ጥገኛ ሥልጣን
ኢየሱስ ልዩ የሚያደርገው በራሱ ያልተገደበ ሥልጣንን ስላለው
ብቻ ሳይሆን ሥልጣንን መስጠት መቻሉም ነው። “አሥራ
ሁለቱንም ሐዋርያት በአንድነት ወደ እርሱ ጠርቶ በአጋንንት
ሁሉ ላይ ደዌንም ይፈውሱ ዘንድ ኀይልና ስልጣን ሰጣቸው።”
(ሉቃ.9፡1)። ይህ ስልጣን በትዕዛዝ ቃል የሚገለጥ ሲሆን
የሚሠራው ከስልጣኑ ባለቤት ጋር ባለ የማያቋርጥ ግንኙነትና
ቁጥጥር ስለሆነ ጥገኛ ስልጣን ነው። የስልጣን ሰጪውን ንቁ
ዕውቅናና የኀይል ድጋፍ ይፈልጋል። “እነርሱም ወጥተው
በየስፍራው ሁሉ ሰበኩ፣ ጌታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር፣
በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር።” (ማር.16፡20)።
በውክልና ወይም ከታላቁ ባለ ስልጣን ጋር አንድ ላይ
በመስማማት ወይም የማያቋርጥ ኅብረት በመፍጠር የሚሠራ
ስልጣን ነው እንጂ በራሱ ምንም ማረግ አይችልም። ስለዚህም
527
የአማልክቱ ዐዋጅ
528
ጆንሰን እጅጉ
529
የአማልክቱ ዐዋጅ
530
ጆንሰን እጅጉ
531
የአማልክቱ ዐዋጅ
ማጠቃለያ
532
ጆንሰን እጅጉ
533
የአማልክቱ ዐዋጅ
534
ጆንሰን እጅጉ
ምዕራፍ 8
መለኮትን ይለምኑታል
“አሁን ጌታ ሆይ በኀይል ሁሉ አበርታኝ ብሎ መጸለይ (መለመን)
ስሕተት ይሆናል፤ ይልቁንም እናንተ ማድረግ ያለባችሁ በተወሰነ ኀይል
ብቻ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት በውስጥ ማንነታችሁ በኀይል
ሁሉ እንደበረታችሁ ማወጅ ነው።”362
ፓስተር ክሪስ ኦያኪሂሎሚ
362
ክሪስ ኦያኪሂሎሚ፤ ራፕሶዲ ኦፍ ሪያሊቲስ (2009፣ነሐሴ፣5) በተጨማም ራፕሶዲ
ኦፍ ሪያሊቲስ 2013፣2 ይመልከቱ)።
363
የጸሎት ቤት፡ የንግድ ቤት (ገጽ. 237)።
535
የአማልክቱ ዐዋጅ
536
ጆንሰን እጅጉ
365
Ibid., (p.164).
537
የአማልክቱ ዐዋጅ
538
ጆንሰን እጅጉ
539
የአማልክቱ ዐዋጅ
540
ጆንሰን እጅጉ
541
የአማልክቱ ዐዋጅ
542
ጆንሰን እጅጉ
543
የአማልክቱ ዐዋጅ
544
ጆንሰን እጅጉ
545
የአማልክቱ ዐዋጅ
546
ጆንሰን እጅጉ
547
የአማልክቱ ዐዋጅ
የዕብራዊያን ዐዋጅ ቃል
በርግጥ ቃል ማወጅ የዕብራዊያንና የጥንታዊያን ነገስታት
ነባር ልምምድ እንደ ነበር የጽሑፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሌላ በኩል ደግሞ የልዩ ዲበ-አካል “አማልክትም” ይሁኑ
የእምነት ቃል አማልክት “የቃል ዐዋጅ” ወይም “ቃል
ማውጣት” ልምምድን በተመለከተ የሚጋሩት ጽንሰ-ዐሳብ
እንዳላቸው በስፋት ተመልክተናል። ይሁን እንጂ ከዕብራዊያን
ጋር የሚጠቀሙበት ቃል ተመሳሳይነት ቢኖረውም የጽንሰ-
ዐሳብ ስምምነት ግን በጭራሽ የለውም።
548
ጆንሰን እጅጉ
549
የአማልክቱ ዐዋጅ
550
ጆንሰን እጅጉ
551
የአማልክቱ ዐዋጅ
የእምነት ቃል
የዕብራዊያን ይሁኑ ጥንታዊያን ህዝቦች ‘ዐዋጅ’ የሚለውን
ቃል መልዕክትን ማስተላለፍ ወይም መስበክ በሚል ዐውድ
እንደተጠቀሙ ተመልክተናል። እንዲሁ ሁሉ በሮሜ
መልዕክትም ሐዋርያው ጳውሎስ “የእምነት ቃል” የሚል ስንኝ
“ስብከት” በሚል ዐውድ ተጠቅሟል። ሐዋርያው ቃሉን
የተጠቀመው የኢየሱስን ሞትና ትንሳኤ ሥብከት እንጂ ኪኒየን
ወይም ሄገን እንደሚሉት የኅሩይ ቃል ዐዋጅ ጸሎት
ትምህርትን ለማስተማር አይደለም። (ሮሜ.10፡8-13)።
552
ጆንሰን እጅጉ
553
የአማልክቱ ዐዋጅ
554
ጆንሰን እጅጉ
የዳዊት ዐዋጅ
555
የአማልክቱ ዐዋጅ
556
ጆንሰን እጅጉ
557
የአማልክቱ ዐዋጅ
558
ጆንሰን እጅጉ
559
የአማልክቱ ዐዋጅ
560
ጆንሰን እጅጉ
ትልቅ እምነት
እምነትን ከኅሩይ ቃል ዐዋጅ ልምምድ ጋር በማያያዝ
ማስተዋወቅ በሰፊው የተለመደ ነው። ይህንን
የማይለማመድና የልመና ጸሎትን የሚያዘወትር ሰውን ደግሞ
እንደ ደረቅ፤ መንፈስና እምነት እንደሌለው መፈረጅ
እንዲሁ። ኢየሱስ ወደ እርሱ ልመናቸውን ባቀረቡ ሰዎች
እምነት በተደጋጋሚ ተደነቀ እንጂ አንዳቸውንም ልመና
ማቅረባቸውን እንደ እምነት ማነስ ተመልክቶ
አልኮነናቸውም። “እውነት እላችኋለሁ፣ በእስራኤል እንኳ
እንዲህ ያለ ትልቅ እምነት አላገኘሁም።” (ማቴ.8፡10)። ወደ
እግዚአብሔር መቅረብም ሆነ ልመናን ማቅረብ የእምነት
“አማልክቱ” እንደሚሉት የእምነት ማነስ ሳይሆን እንደውም
ትልቅ እምነት የሚፈልግ ተግባር ነው። (ማር.12፡14)።
ይህንን የሚያመለክቱ ጥቂት ምሳሌዎችን ለመዘርዘር ያኽል፦
561
የአማልክቱ ዐዋጅ
562
ጆንሰን እጅጉ
ማጠቃለያ
563
የአማልክቱ ዐዋጅ
564
ጆንሰን እጅጉ
ምዕራፍ 9
ተጠያቂዎች ነን
565
የአማልክቱ ዐዋጅ
566
ጆንሰን እጅጉ
567
የአማልክቱ ዐዋጅ
366
Christianity in crisis: 21st century. (P.104).
568
ጆንሰን እጅጉ
የንቁ መሪ ኀላፊነት
“ንቁ ጠባቂ አጥቶ ክፍቱን ባደረ ቤት ውስጥ መንገደኛው ሁሉ ዘው
በማለት ያሻውን ጉድፍ ሲጥልበት የቆሸሸ እንደሆን ጉድፍን የሚጠርግ
አዳሽ ያስፈልጋል።”367
መጋቢ ሰለሞን አበበ ገ/መድህን
367
የቱሩፋን ናፍቆት (2007፣ ገጽ፣ 109)።
569
የአማልክቱ ዐዋጅ
570
ጆንሰን እጅጉ
571
የአማልክቱ ዐዋጅ
572
ጆንሰን እጅጉ
573
የአማልክቱ ዐዋጅ
574
ጆንሰን እጅጉ
575
የአማልክቱ ዐዋጅ
576
ጆንሰን እጅጉ
577
የአማልክቱ ዐዋጅ
368
John Stott, Understanding the Bible. (1984, P, 1).
578
ጆንሰን እጅጉ
579
የአማልክቱ ዐዋጅ
369
የጸሎት ቤት-የንግድ ቤት?! (ገጽ.53)።
580
ጆንሰን እጅጉ
581
የአማልክቱ ዐዋጅ
582
ጆንሰን እጅጉ
583
የአማልክቱ ዐዋጅ
584
ጆንሰን እጅጉ
585
የአማልክቱ ዐዋጅ
586
ጆንሰን እጅጉ
587
የአማልክቱ ዐዋጅ
588
ጆንሰን እጅጉ
374
lbid. (p, 56).
589
የአማልክቱ ዐዋጅ
375
lbid. (p, 201).
590
ጆንሰን እጅጉ
591
የአማልክቱ ዐዋጅ
592
ጆንሰን እጅጉ
593
የአማልክቱ ዐዋጅ
594
ጆንሰን እጅጉ
የሰነፍ ሽሽት
መጽሐፍ ቅዱስን በግል ጥናታቸው ተርጉመው ለመረዳት
የማይሹ ወገኖች ስንፍና የተጠናወታቸው ናቸው። እነኝህ
ወገኖች ምናልባትም ለስንፍናቸው ማምለጫ
ኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ ይጠቅሱ ይሆናል። በዕርግጥ
ጃንደረባው የሚረዳው ሰው ሳይኖር መረዳት እንደማይችል
ይናገራል። ይሁን እንጂ የሰውየው ችግር በኢየሩሳሌም
የነበረው ቆይታ አጭር መሆኑ ነው። በቆይታውም
በኢየሩሳሌም በነበረው የስግደት ሥርዐት ላይ ብቻ ትኩረት
አድርጓል። በሚያነበው የኢሳያስ መጽሐፍ ላይ በቂ ምርመራ
595
የአማልክቱ ዐዋጅ
596
ጆንሰን እጅጉ
597
የአማልክቱ ዐዋጅ
598
ጆንሰን እጅጉ
የትርጉም ተሰጥዎ
በርካታ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስን ለመተርጎም
ከመፍራታቸውም በላይ ለጥቂት የመተርጎም ተሰጥዎ
ያላቸው ቅቡዐን ብቻ የተሰጠ እንደሆነ ያስባሉ። ከዚህም
የተነሣ መጽሐፍ ቅዱስን ቀረብ ብለው በማየት መተርጎምና
መረዳት ይፈራሉ። ለዚህም ቶሎ ወደ አዕምሮቸው
የሚመጣው የሐዋርያው ጴጥሮስ ማስጠንቀቂያ ነው። “ይህን
በመጀመሪያ እወቁ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም
ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም።”(2 ጴጥ.1፡20)።
ስለዚህም ግልብ ንባብ ከማድረግ ውጪ ዘልቀው መመርመርና
መረዳት አይፈልጉም።
599
የአማልክቱ ዐዋጅ
600
ጆንሰን እጅጉ
601
የአማልክቱ ዐዋጅ
602
ጆንሰን እጅጉ
ሐቲታዊ ሥልት
ከጌታ የተቀበልነው በእኛ ያለው ቅባት እውነትን
የምንመረምረበትና የምንረዳበት ነው። የእግዚአብር ቃል
ሲናገር፦ “እናንተስ ከእርሱ የተቀበላችሁት ቅባት በእናንተ
ይኖራል፣ ማንም ሊያስተምራችሁ አያስፈልጋችሁም፤ ነገር ግን
የእርሱ ቅባት ስለ ሁሉ እንደሚያስተምራችሁ፣ እውነተኛም እንደ
ሆነ ውሸትም እንዳልሆነ፣ እናንተንም እንዳስተማራችሁ፣ በእርሱ
ኑሩ”(1 ዮሐ.2፡27) ይላል። ስለዚህ የተቀበልነው ሕይወት
ብቃት አጥተን ሁል ጊዜ የአማልክቱን ድጋፍ ፍለጋ ደጅ
603
የአማልክቱ ዐዋጅ
604
ጆንሰን እጅጉ
605
የአማልክቱ ዐዋጅ
606
ጆንሰን እጅጉ
ተሓድሶ
“ማንኛውም ነገር ከመለኮታዊው አስተምህሮ በተጻሮ ሲቆም፣ ወይም
ቅይጥነት ሲዳበለው ተሓድሶ ያስፈልገዋል። የእግዚአብሔር ሰው ነኝ
የሚል ሁሉ አምልኮተ ባዕድን፣ ርኩሰትን፣ ጥንቆላን፣ ኑፋቄን፣ በወንጌል
ስም መነገድን ወዘተ ማፍረስ ግድ ይለዋል።” 378
መጋቢ ሰለሞን አበበ ገ/መድህን
607
የአማልክቱ ዐዋጅ
608
ጆንሰን እጅጉ
609
የአማልክቱ ዐዋጅ
610
ጆንሰን እጅጉ
611
የአማልክቱ ዐዋጅ
379
የትሩፋን ናፍቆት፣ (2007፣ገጽ.119)።
612
ጆንሰን እጅጉ
613
የአማልክቱ ዐዋጅ
614
ጆንሰን እጅጉ
ማጠቃለያ
615
የአማልክቱ ዐዋጅ
616
ጆንሰን እጅጉ
617
የአማልክቱ ዐዋጅ
ማ ጠቃለያ
የታሪክ አንደምታ ግራ ፎ ች
የዲበ-አካል ሃይማኖትና
የክርስትና ለወንጌል አማኞች
ጥምረት የማንቂያ ደወል
የኅሩይ ቃል
የዲ በ-አካል
ዐዋ ጅ ሥነ-
ሃይማ ኖት ና መለኮት
የእም ነት ጽ ንሰ-ዐሳብ
እንቅ ስቃሴ ሥነ-
የተ ፈ ጥሮ ሕግ አፈ ታት
ልዕለ አዕም ሮ
የቃል ኀይል
አዲ ስ ፍጥረት
ሥነ- መለኮታዊ ሥብከት
መ ለኮት ና ጸሎ ት
ልም ም ድ ዕም ነት
ዘረ-መል ዝማ ሬ
መልክ (ም ድብ)
ክርስቶ ሳዊነት
መለኮት ን
ማ ነቃቃት (መመ
ልኮት )
618
ጆንሰን እጅጉ
ማ
ረ
619 ጋ
ገ
የአማልክቱ ዐዋጅ
620
ጆንሰን እጅጉ
መ ስቀ ሉ ን ማ ዕከል
ያ ደረገ እም ነት (2ቆ ሮ. ድነት
4፣13)።
የወ ንጌል ዐዋጅ
አዲ ስ (ኢ የሱ ስን)
የወንጌ ላው ያ ን ፈ ውስ
መ ርሖ ፍጥ ረት ፡- መ ስበክ (ሮሜ .10፡
መ ለወጥ 8-10)
የጌ ታ መ ልክ፡-
ሥኬት
በም ሣሌነቱ መ ኖር
621
የአማልክቱ ዐዋጅ
622
ጆንሰን እጅጉ
ዋቢ መጽሐፍት
ተካልኝ ነጋ። (2010)። የጸሎት ቤት፤ የንግድ ቤት። ሮሆቦት ማተሚያ ቤት።
ዐዲስ አበባ።
ራሚሽ ሪቻርድ። (2003)። ገበየሁ አየለ የገላጭ ስብከት አዘገጃጀት። ዐዲስ አበባ።
(scripture sculpture. የላፕስሊ ብሩክስ ፋውንዴሽን፣ ዳላስ ቴክሳስ)።
ተዘራ ያሬድ (2008)። ሬማና ሎጎስ፣ ሲ.ኤን፣ ፒ.ኤን አ.የ፤ቀ .የ።
ግርማዊ (2000)። መጽሐፍ ቅዱስን ለሁለንተናዊ ጥቅሙ ማጥናት፤ መጽሐፍ
ቅዱስን ለመረዳት የሚጠቅም መመሪያ። New Testament Exegesis:
A Hand Book for Students and Pastors. Lousisvilies:
623
የአማልክቱ ዐዋጅ
624
ጆንሰን እጅጉ
625
የአማልክቱ ዐዋጅ
626
ጆንሰን እጅጉ
627
የአማልክቱ ዐዋጅ
628
ጆንሰን እጅጉ
629
የአማልክቱ ዐዋጅ
Unpublished Document
Bulutse Fuuwi. An Introduction to Theology and Growth of
Independent Churches in Ethiopia: With Special
Reference to Rhema Faith Church: A Critical Approach.
Thesis: Submitted to the Faculty of EGAST for the
Degree of Master of Theology. (Addis Ababa, June
2002).
Johnson Ejigu. (2021). Believe and Practice of “Positive
Confession” in Addis Ababa Evanglical Churches
Beleivers’ Prayer Life: Submited to the Faculty of Adiss
Abeba Bible College (ABC), Bibilical Theology (BA).
(May 17, 2018).
Media Document
ብስራተ ቡዛየሁ። ጂ. ኤ ም. ኤም. ቴሌቪዥን ቃለ መጠይቅ ዐዲስ አበባ።(2018፣
መጋቢት፣16)።
ዮናታን አክሊሉ። ማርሴል ቲቪ ዓለም አቀፍ ዩቲዩብ ቻናል። የሥብከት ርዕስ
“በአፍህ ቃል” ተያዝክ።(2020፣ መጋቢት፣ 26)።
630
ጆንሰን እጅጉ
Study.com/academy/lesson/pope-gregory-vii-henry-
iv.html.
1. የአማልክቱ ተራሮች
2. የዲበ-አካል ሃይማኖት
3. አምልኮተ ማርያም
631
የአማልክቱ ዐዋጅ
632